የምክር ቤቱ አባላት የህገ መንግሥት የበላይነት እንዲረጋገጥና ህብረ ብሔራዊነትን ለማጠናከር ሊሰሩ ይገባል
አዲስ አበባ፣ መሰከረም 23፣2014 (ኤፍ ቢሲ)የምክር ቤቱ አባላት የህገ መንግሥት የበላይነት እንዲረጋገጥና ህብረ ብሔራዊነትን ለማጠናከር ሊሰሩ ይገባል ሲሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ አቶ አደም ፋራህ ገለጹ።
የፌዴሬሽን ምክር ቤት ለስድስተኛው የፖርላማ ዘመን ለምክር ቤቱ አባላት ስልጠና…