በአሜሪካ ምክር ቤት የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ የተላለፈው ኤች አር 6600 የውሳኔ ኃሳብ ወገንተኝነት የታየበት መሆኑ ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ምክር ቤት የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ በቅርቡ ያሳለፈው ኤች አር 6600 የተሰኘው የውሳኔ ኃሳብ ትክክል ያልሆነና ወገንኘትነት የተንጸባረቀበት ነው ሲል የኢትዮጵያ አሜሪካዊያን ዜጎች ምክር ቤት ገለጸ።
ባሳለፍነው ሣምንት…