Fana: At a Speed of Life!

ሩሲያ እና ዩክሬን ውይይታቸውን በቪዲዮ ኮንፈረንስ ሊቀጥሉ ነው

አዲስ አበባ፣መጋቢት 5፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ እና የዩክሬን ተወካዮች ውይይታቸውን በቪዲዮ ኮንፈረንስ ሊቀጥሉ መሆኑን የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ ተናግረዋል፡፡ እንደ ቃል አቀባዩ ገለፃ በውይይቱ የፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን አማካሪ ቭላድሚር ሜዲንስኪ የሩሲያ…

የወልዲያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎቹን መቀበል ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በከፈተው ጦርነት የመማር ማስተማር ስራው ተስተጓጉሎ የነበረው የወልዲያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎቹን ዛሬ መቀበል ጀምሯል፡፡ የዩኒቨርሲቲው ጥበቃና ደህንነት ሰራተኞች አስፈላጊውን የፍተሻ ስራ እያከናወኑ ጥሪ…

መዲናዋ ያስተናገደቻቸው ልዩ ልዩ ዝግጅቶች በሰላም ተጠናቀዋል-የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ከተማ ያስተናገደቻቸው ልዩ ልዩ ዝግጅቶች በሰላም መጠናቀቃቸውን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስታወቀ፡፡ በአዲስ አበባ ከመጋቢት 2 እስከ 4 ቀን 2014 ዓ/ም የብልፅግና ፓርቲ የመጀመሪያ ጉባኤ እንዲሁም መጋቢት 3…

የብልጽግና ፓርቲ ያስገነባው የዋና ጽ/ቤት ሕንጻ ዛሬ ይመረቃል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ያስገነባው የዋና ጽህፈት ቤት ሕንጻ ዛሬ ይመረቃል፡፡ በምርቃት ስነስርዓቱ ላይ የፓርቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ዐቢይ አሕመድ፣ ምክትል ፕሬዚዳንቶች እና ከፍተኛ የፓርቲ ኃላፊዎች ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡…

የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት ዝርዝር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ የመጀመሪያ ጉባኤ ላይ ለፓርቲው ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የተመረጡ አባላት ዝርዝር ይፋ ሆኗል። በዚሁ መሰረት የፓርቲው ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት የሚከተሉት ናቸው፦ 1. ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ 2. አቶ አደም ፋራህ 3. አቶ…

ሩስያ በፖላንድ ድንበር አካባቢ የሚገኘውን የዩክሬን ጦር ሰፈር በአየር መደብደቧ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩስያ በአየር የምታረገውን ጥቃት በማስፋት በፖላንድ ድንበር አካባቢ የሚገኘውን የዩክሬን ጦር ሰፈር በተደረጋጋሚ መደብደቧን የአካባቢው ባለስልጣናትና የዓይን መስክሮች መናገራቸው ተሰማ። የዩክሬን ምዕራባዊ ግዛት የሆነችው የልቪቭ ክልል ዋና…

”ከፈተና ወደ ልዕልና” በሚል መሪ ቃል ለሦስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የብልጽግና ፓርቲ የመጀመሪያ ጉባዔ ባለስድስት ነጥብ የአቋም መግለጫ…

የአቋም መግለጫው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ከፈተና ወደ ልዕልና የብልጽግና ፓርቲ የመጀመርያው ጉባኤ የአቋም መግለጫ ፈተናዎችን ተሻግረን የኢትዮጵያን ልዕልና ማብሰር እንደምንችል በመተማመን ቅድመ ጉባኤ ጥልቀት ያለው ውይይት በአዳማ አደርገናል፡፡ ከየካቲት 28 ቀን 2014 ዓ.ም…

የብልጽግና ፓርቲ የመጀመሪያ ጉባዔ በስኬት መጠናቀቁን ፓርቲው አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ አንደኛ ጉባዔ በስኬት መጠናቀቁን ፓርቲው አስታወቀ፡፡ ላለፉት ሦስት ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የቆየው የብልፅግና አንደኛ ጉባዔ የፓርቲውን የወደፊት የትኩረት አቅጣጫ ያመላከቱ ባለስድስት ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት መጠናቀቁን…

የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን በጋና አቻው 3ለ 0 ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን በሴቶች ከ20 ዓመት በታች ዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የመጨረሻ ዙር የመጀመርያ ጨዋታ በጋና አቻው 3ለ 0 በሆነ ውጤት ሽንፈት ደረሰበት፡፡ የሁለቱ ቡድኖች የመልስ ጨዋታ ከ10 ቀናት በኋላ በጋና…

ክልሉ በ380 ሚሊየን ብር እየተገነቡ ያሉ አነስተኛ የመስኖ ተቋማትን በማጠናቀቅ ላይ ነኝ አለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ከ380 ሚሊየን በሚበልጥ ወጪ በተያዘው በጀት ዓመት ሰባት አነስተኛ የመስኖ ተቋማት ግንባታ አጠናቆ ወደ ስራ ለማስገባት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ አስታወቀ። ተቋማቱ ተጠናቀው ወደ ስራ ሲገቡ ለ4 ሺህ አርሶ…