Fana: At a Speed of Life!

የሰላም ፖሊሲና ማስፈጸሚያ ስትራቴጂ ላይ ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሰላም ፖሊሲና ማስፈጸሚያ ስትራቴጂ ላይ ከምሁራን ጋር ውይይት ተደረገ፡፡ ከ15 ዩኒቨርሲቲዎች የተውጣጡ የሰላም፣ የፌደራሊዝም እና የግጭት አስተዳደር ምሁራን በኢትዮጵያ የሰላም ፖሊሲና ማስፈፀሚያ ስትራቴጂ ላይ በአዲስ…

አብራሞቪች ቼልሲን “በቶሎ ለመሸጥ” ከእንግሊዝ መንግስት ጋር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያዊው ቢሊየነር ሮማን አብራሞቪች ቼልሲን “በቶሎ ለመሸጥ” ከእንግሊዝ መንግስት ጋር ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተሰማ። የእንግሊዝ መንግስት ሮማን አብራሞቪች “ከሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ግንኙነት አላቸው” በሚል…

የሰውን ልጅ መልካም ስራና ምግባር እንደሚያስከብረው ከብፁዕነታቸው መማር ይገባል ሲሉ ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ዑመር ኢድሪስ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰውን ልጅ መልካም ስራና ምግባር እንደሚያስከብረው ከብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ መማር ይገባል ሲሉ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ዑመር ኢድሪስ ገለጹ። የሰውን ልጅ…

ከብጹዕነታቸው የሰላምና ይቅርታን መንገድ በመማር ለአብሮነትና አንድነት ተባብሮ መስራት ያስፈልጋል- ፓስተር ጻድቁ አብዶ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከብጹዕነታቸው የሰላምና ይቅርታን መንገድ በመማር ለአብሮነትና አንድነት ተባብሮ መስራት ያስፈልጋል ሲሉ የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ኅብረት ፕሬዚዳንት ፓስተር ጻድቁ አብዶ ገለጹ። ፓስተር ጻድቁ አብዶ በመስቀል…

አባትን ማጣት ያሳዝናል፤ አባት ጥላና ከለላ ነው – ካርዲናል ብርሃነ ኢየሱስ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አባትን ማጣት ያሳዝናል፤ አባት ጥላና ከለላ ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ካርዲናል ብርሃነ ኢየሱስ በብጹዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ዕረፍት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ። ካርዲናሉ ባስተላለፉት የሀዘን…

የዜጎችን ሰላምና ደህንነት ለማስጠበቅ ከምንም ጊዜ በላይ አበክሮ እንደሚሰራ የብልጽግና ፓርቲ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የዜጎችን ሰላም እና ደህንነት ለማስጠበቅ ከምንም ጊዜ በላይ አበክሮ እንደሚሰራ የብልጽግና ፓርቲ አስታወቀ። ፓርቲው አንደኛውን ድርጅቲዊ ጉባኤው እያካሄደ ይገኛል። የጉባኤውን ሁለተኛ ቀን ውሎ አስመልክቶ የብልጽግና ፓርቲ…

ብልጽግና ፓርቲ እውነተኛ ህብረ ብሔራዊነት በተግባር ያረጋገጠና ሁሉም ኢትዮጵያዊ በሃገሩ ላይ እንዲወስን እድል ፈጥሯል- አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ እውነተኛ ህብረ ብሔራዊነት በተግባር ያረጋገጠና ሁሉም ኢትዮጵያዊ በሀገሩ ላይ እንዲወስን እድል ፈጥሯል ሲሉ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡   ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን የብልፅግና ፓርቲ…

በሀሰተኛ ቼክ ከ60 ሚለየን ብር በላይ ከባንክ ሊያወጡ በሞከሩ ሰዎች ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዐቃቤ ህግ ሐሰተኛ ቼኮችን እና የክፍያ ማረጋገጫ ደብዳቤዎችን በመጠቀም ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የተለያዩ ቅርንጫፎች ከ60 ሚለየን ብር በላይ ሊያወጡ በሞከሩ የባንክ ሰራተኞች እና ግብረአበሮቻቸው ላይ ክስ መሰረተ፡፡   በጠቅላይ ዐቃቤ…

በጣርማ በር ወረዳ አሸባሪው ህወሓት ጥሎት የሄደውን የሞርታር ፊውዝ ሲነካኩ የነበሩ 2 ህጻናት ህይወታቸው አለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ሸዋ ዞን ጣርማ በር ወረዳ ተቀጣጣይ ነገር መንገድ ላይ አግኝተው ሲቀጠቅጡ የነበሩ ሁለት ህጻናት ህይወታቸው አለፈ፡፡   የሰሜን ሸዋ ዞን ፖሊስ መምሪያ የኮሙኒኬሽና ሚዲያ ክፍል ሃላፊ ኮማንደር ተስፋዬ ግዛቸው እንደገለጹት፥…

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ከነ ቀኖናዋ፣ ከነ ትውፊቷና ማንነቷ ለትውልድ እንድትሸጋገር በታማኝነት አገልግለዋል – ጠቅላይ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አራተኛው ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ የሚያምኑትን አምላክ እና የሚወዷትን ቤተክርስቲያን በታማኝነት ያገለገሉ አባት ናቸው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡…