Fana: At a Speed of Life!

አፍሪ-ኤግዚም ባንክ የአፍሪካን የንግድ ትስስር ለማሳደግ የሚያደርገውን የገንዘብ ድጋፍ በእጥፍ ሊያሳድግ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪ-ኤግዚም ባንክ የአፍሪካን የንግድ ትስስር ለማሳደግ የሚያደርገውን የገንዘብ ድጋፍ በእጥፍ የሚያሳድግ መሆኑን የባንኩ ፕሬዚዳንት ገለጹ። የአፍሪ-ኤግዚም ባንክ ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ቤኔዲክት ኦርማህ በተለይ ለኢዜአ…

ታይላንድ ኢትዮጵያን ጨምሮ ለ6 ሀገራት የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ክትባት ለገሰች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ታይላንድ ኢትዮጵያን ጨምሮ ለ6 ሀገራት የሚከፋፈል 3 ነጥብ 5 ሚሊየን ብልቃጥ በላይ የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ክትባት መለገሷን አስታውቃለች፡፡ ድጋፉን ያጸደቀው የታይላንድ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ጉዳይ አስተዳደር ማዕከል…

የሽብር ቡድኑ ህወሃት የተሰጠውን የሰላም እድል ካልተጠቀመ ሰራዊቱ በማንኛውም ጊዜ የማያዳግም እርምጃ ለመውሰድ ዝግጁ ነው – ብርጋዴር ጀነራል ቡልቲ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት የሰጠውን የሰላም ጥሪ እየጣሰ የሚገኘው ሽብርተኛው የህወሓት ቡድን ከድርጊቱ ተቆጥቦ ወደ ሰላማዊ መንገድ ካልመጣ የማያዳግም እርምጃ ለመውሰድ ወታደሩ ዝግጁ መሆኑን የመከላከያ የውጪ ግንኙነት ዳይሬክተር ብርጋዴር ጀነራል ቡልቲ ታደሰ ገልጸዋል።…

ክፍለ ከተማው በጦርነት ለተጎዱ ወገኖች በአንድ ጀምበር ከ11 ሚሊየን ብር በላይ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ባለሀብቶችን፣ አርሶ አደሮች እና የሃይማኖት አባቶችን በማስተባበር በጦርነት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የሚውል በአንድ ጀምበር ከ11 ሚሊየን ብር በላይ መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡…

የደቡብ አፍሪካ በሚሊየን የሚቆጠሩ የውጭ ዜጎች ከሀገሪቱ እንዲወጡ የሚያደርገውን የቪዛ ህግ አፀደቀች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ በሃገሪቱ በክህሎት ላይ ብቻ የተመሰረተ የስራ ቪዛ እንዲሰጥ የሚያዘውን ህግ አፀደቁ። ሀገሪቱ የኢሚግሬሽን ሕጎቿን እያጠናከረች ሲሆን፥ ፕሬዚዳንቱ የተሻሻለውን የወሳኝ ክህሎት የስራ ቪዛ…

የሰላም ሚኒስቴር በአማራ ክልል በአሸባሪው ህወሓት ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር በአማራ ክልል በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች 35 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል። የሰላም ሚኒስትሩ ብናልፍ አንዷለም የክልሉ መንግሥት ለዓመታት የገነባው መሠረተ ልማት በአሸባሪው ቡድን…

ለ2ኛው ዙር የኮቪድ- 19 ክትባት ዘመቻ መሳካት መገናኛ ብዙኃንና አመራሮች አስፈላጊውን ትብብር እንዲያደርጉ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከየካቲት 7 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ በዘመቻ መልክ ለሚሰጠው የኮቪድ- 19 ክትባት የመላው ህብረተሰብ ተሳትፎ እንዲጠናከር የመገናኛ ብዙኃን እና በየደረጃው ያሉ አመራሮች አስፈላጊውን ቅስቀሳና ድጋፍ እንዲያደርጉ የጤና ሚኒስቴር ጠየቀ።…

ወደ መሀል ሀገር ሊገቡ የነበሩና የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ያለፈባቸው መድሃኒቶች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የማረጋገጫ ፈቃድ የሌላቸውና የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ያለፈባቸውን መድሀኒቶች በሲሚንቶ ጭነት ስር ደብቆ ወደ መሀል ሀገር ለማስገባት የሞከረ አሽከርካሪ ትናንት ምሽት በቁጥጥር ስር መዋሉን ፖሊስ አስታወቀ። ሽከርካሪው በኤፍ ኤስ አር የጭነት ተሽከርካሪ…

የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በመስኖ ልማት ሥራዎች ላይ ትኩረት ማድረግ ይገባል – የሶማሌ ክልል መስኖና ተፋሰስ ልማት ቢሮ ሀላፊ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በመስኖ ልማት ሥራዎች ላይ ትኩረት ማድረግ ይገባል ሲሉ የሶማሌ ክልል መስኖና ተፋሰስ ልማት ቢሮ ሀላፊ አቶ ፊታህ መሀመድ ገለጸ፡፡ የመስኖ ልማት ሥራን በአግባቡ በመስራት እንደሀገር አሁን ያለውን ፈተና ፈጥኖ መውጣት…