Fana: At a Speed of Life!

በሶማሌ እና ኦሮሚያ ክልሎች ከ1 ሚሊየን በላይ የእንስሳት ክትባት ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ እና ኦሮሚያ ክልሎች በድርቅ ጉዳት ለደረሰባቸው አካባቢዎች የእንስሳትን የበሽታ የመከላከል አቅምን ለማጎልበት የሚችል ክትባት መሰጠቱ ተገለፀ፡፡ ክትባቱ በአርብቶ አደርና ከፊል አርብቶ አደር አካባቢ ከ1 ሚሊየን በላይ ለሆኑ እንስሳት ነው…

የብልፅግና ፓርቲ ጉባዔ የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላትን መረጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ጉባዔ የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላትን መረጠ። አንደኛ ጉባዔውን ያካሄደው የብልፅግና ፓርቲ የኢትዮጵያን ፖለቲካዊ ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ችግሮች መፍታት የሚችሉ የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላትን መርጧል። የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብ እና ዓለም…

የብልፅግና ፓርቲ አንደኛ ጉባዔ ፍጹም ነጻና አሳታፊ ነበር – የጉባዔው ተሳታፊዎች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ አንደኛ ጉባዔ ፍጹም ነጻና አሳታፊ በመሆን ለኢትዮጵያ የዴሞክራሲ እድገት መሰረት የጣለ መሆኑን የጉባዔው ተሳታፊዎች ገለጹ፡፡ የብልፅግና ፓርቲ አንደኛ ጉባዔ ዛሬ ሦስተኛ ቀኑ ሲሆን÷ ጉባዔው ትናንት ባካሄደው ውሎ የፓርቲውን…

የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ሥርዓተ ቀብር በመንበረ ፀባኦት ቅድስት ስላሴ ካቴድራል ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አራተኛው ፓትረያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ የቀብር ሥነ ሥርዓት በመንበረ ፀባኦት ቅድስት ስላሴ ካቴድራል ተፈጸመ። የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሪዎስ የቀብር ሥነ ሥርዓት የተፈጸመው ብፁዕ…

ሚኒስትሮች ለብልፅግና ፓርቲ ፕሬዚዳንትና ምክትል ፕሬዚዳንቶች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዳግማዊት ሞገስ እና የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የብልፅግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት ፣ አቶ ደመቀ መኮንን እና አቶ አደም ፋራህ የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንቶች ሆነው…

የነጃሺ ቀን በዱባይ ኤክስፖ 2020 ማዕከል ተከበረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በምትሳተፍበት ኤክስፖ 2020 ዱባይ ማዕከል "የነጃሺ ቀን" ፕሮግራም በዛሬው ዕለት ተከበረ። በመርሀ ግብሩ በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሱለይማን ደደፎ ÷ ኢትዮጵያ የሁሉም እምነት ተከታዮች በጋራ…

በደቡብ ሱዳን ድንበር አካባቢ በተከሰተ የእርስ በርስ ግጭት ከ9 ሺህ 500 በላይ ዜጎች ተፈናቀሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላና በደቡብ ሱዳን ድንበር አካባቢ በተከሰተ የእርስ በርስ ግጭት ምክንያት በጋምቤላ ክልል ከ9 ሺህ 500 በላይ የላሬና የጂካዎ ወረዳ ነዋሪዎች መፈናቀላቸውን የክልሉ መንግስት አስታወቀ፡፡ የክልሉ መንግስት እንደገለጸው፥ በግጭቱ የአንድ ሰው…

የሴቶች የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2014 ቅድሚያ ለሴቶች የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ተካሄደ፡፡ የዚህ አመት ቅድሚያ ለሴቶች ሩጫ ያሉት የሩጫ ዘርፎችም የሞቢሊቲ፣ የአምባሳደር፣ የተምሳሌት ሴቶች፣ እና የሶፊ ማልት ፊትነስ ተወዳዳሪዎች ሩጫ መሆናቸው ታውቋል፡፡ ሩጫው…

የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ የቀብር ስነ ስርዓት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አራተኛው ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ የቀብር ስነ ስርዓት በቅድስት ስላሴ ካቴደራል እየተካሄደ ነው፡፡ የብፁዕነታቸው አስከሬን በቅድስት ስላሴ ካቴደራል የፀሎተ ፍትሃት፣ ስርዓተ ማህሌትና…

የብልጽግና ፓርቲ መተዳደሪያ ደንብ ሁሉንም ኢትዮጵያዊ ማሳተፍ የሚችል ሆኖ ጸድቋል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ መተዳደሪያ ደንብ ሁሉንም ኢትዮጵያዊ ማሳተፍ የሚችል ሆኖ መጽደቁን የፓርቲው የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ ገለጹ። ዶክተር ቢቂላ የፓርቲው አንደኛ ጉባኤ የዛሬ ከሰዓት በኋላ…