Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ያስገነባውን አዲስ ህንፃ የሚያስመርቅ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን ፖሊስ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ነገ የካቲት 6 ቀን 2014 ዓ/ም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ያስገነባውን አዲስ ህንፃ የሚያስመርቅ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ የምረቃ መርሀ ግብሩ ተጀምሮ እስሚጠናቀቅ ድረስ ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን ፖሊስ ይፋ አደረገ። • ከብሔራዊ ቤተ…

ከበጋ መስኖ ሥራ የተገኘው ውጤት በቀጣይ የገበያ እጥረቱን ሊሸፍን የሚችል ምርት በሀገር ውስጥ ማምረት እንደሚቻል ያሳየ ነው – አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጋ መስኖ ልማት እየተሠራ ያለው ሥራ በመጪዎቹ ዓመታት ሙሉ በሙሉ የገበያ እጥረቱን ሊሸፍን የሚችል ምርት በሀገር ውስጥ መመረት እንደሚቻል ያሳየ ነው ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል ተናገሩ፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር…

በክልሉ የቡና ምርትን ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው- አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የቡና ምርትን በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት በእጥፍ ለማሳደግ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን ርዕሠ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ ርዕሠ መስተዳድሩ ዛሬ በጅማ ዞን ጌራ ወረዳ በጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ የተመራው…

የአዲስ አበባ ምክር ቤት አንደኛ መደበኛ ጉባኤ ለውጡ የወለደውን አመለካከትና አስተሳሰብ በአግባቡ የተንሸራሸረበት ነው-አቶ ዮናስ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ አስተዳደር ምክር ቤት አንደኛ መደበኛ ጉባኤ ለውጡ የወለደውን አመለካከትና አስተሳሳብ በአግባቡ የተንሸራሸረበት መሆኑን የአስተዳደሩ ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ዮናስ ዘውዴ ገለጹ። ኃላፊው የጉባኤው ሂደት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአባ ጅፋር ቤተመንግሥት የጥገና ሂደትን ተመለከቱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ 144 ዓመት እድሜ ያለውንን የአባ ጅፋር ቤተመንግሥት የጥገና ሂደትን ተመለከቱ። ከ2012 ዓመተ ምህረት ጀምሮ ጥንታዊ ቤተ መንግስቱ እድሳት እየተደረገለት ይገኛል። የጅማ የአባ ጅፋር…

በጎንደር ሳይታገት “ታግቻለሁ” ብሎ በማስወራት ጥቅም ለማግኘት የሞከረው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ሳይታገት “ታግቻለሁ” ብሎ በማስወራት የግል ጥቅም ለማግኘት የሞከረው ግለሰብ በቁጥጥር ስር መዋሉን የጎንደር ከተማ ፖሊስ አስታወቀ። ወርቅነሀ ጎሸ የተባሉት ግለሰብ አርባባ አካባቢ ታግቻለሁ በሚል ለቤተሰቦቻቸው…

ኢትዮጵያ የግብርና ዘርፏን በማሳደግ በምግብ እህል ራሷን ለመቻል የምታደርገውን ጥረት እንደሚያግዙ የዓለም ባንክና የተመድ የስራ ሀላፊዎች ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የግብርና ዘርፏን በማሳደግ በምግብ እህል ራሷን ለመቻል የምታደርገውን ጥረት እንደሚያግዙ የዓለም ባንክና የተመድ የስራ ሀላፊዎች ተናገሩ። በኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተመራ ልዑክ በጅማ ዞን የተለያዩ…

የመከላከያ ህብረት ሎጀስቲክስ ዋና መምሪያ ሰራዊታችን በፈፀማቸው ውጊያዎች የማይተካ ሚና ተጫውቷል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ህብረት ሎጀስቲክስ ዋና መምሪያ ሰራዊታችን በፈፀማቸው ውጊያዎች የማይተካ ሚና ተጫውቷል ሲሉ የኢፌዴሪ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ተናገሩ። ኢትዮጵያን ለማዳን በተካሄደው የህልውና…