ኢንጂነር ታከለ ኡማ ለዶክተር ዐቢይ አሕመድ እና ለአቶ ደመቀ መኮንን የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የማእድን ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት እና ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው ለተመረጡት ዶክተር ዐቢይ አሕመድ እና አቶ ደመቀ መኮንን የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ።
ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር…