Fana: At a Speed of Life!

የማላዊ ፕሬዚዳንት በአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የማላዊ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ላዛሩስ ማካርቲ ቻክዌራ በ35ኛዉ የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል። ፕሬዚዳንቱ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም የኢፌዲሪ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር አቶ ቀጀላ መርዳሳ፣ የውጭ…

በደቡብ ኦሞ ዞን 77 ሺህ ዜጎች ለድርቅ ተጋላጭ መሆናቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ጥር 26፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን በድርቅ ተጎጂ ለሆኑ ዜጎች የምግብ ድጋፍ መደረጉን የፌደራል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ደበበ ዘውዴ ከፋና ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ የደቡብ ክልል…

አምባሳደር መለስ ዓለም በኬንያ ከተባበሩት መንግስታት ፅህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ጥር 26፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር መለስ ዓለም በኬንያ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ፅህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር ከሆኑት ዛይነብ ሃዋ ባንጉራ ጋር መወያየታቸውን ገለጹ፡፡ አምባሳደር መለስ ዓለም፥ በኢትዮጵያ እና…

የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ለአማራ ክልል የ14 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማቱ ጋር በመሆን በአማራ ክልል በአሸባሪው የህወሓት ቡድን የተፈናቀሉ ወገኖችን መልሶ ለማቋቋም እና የወደሙ ንብረቶች መልሶ ለመገንባት የሚውል የ14 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ። አሸባሪው ቡድን በወረራ…

ሥራ ፈጣሪና ሀብት አመንጭ ለሆኑ ጀማሪ የቴክኖሎጂ ፈጣሪዎች ጥበቃ ሊደረግላቸው ይገባል- ዶክተር በለጠ ሞላ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቴክኖሎጂ ዘርፍ ሥራ ፈጣሪና ሀብት አመንጭ ለሆኑ ጀማሪ የቴክኖሎጂ ፈጣራዎች እና እምቅ አቅምና ክህሎት ላላችው ድጋፍና ጥበቃ ሊደረግላቸው ይገባል ሲሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር በለጠ ሞላ ገለጸ፡፡ የአገር አቀፍ የፈጠራ…

40ኛው የአፍሪካ ህብረት የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ጉባኤ ዛሬም ቀጥሎ በመካሄድ ላይ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 40ኛው የአፍሪካ ህብረት የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ጉባኤ ዛሬም ቀጥሎ በአህጉሪቱ በሽታዎችን መከላከል እና መቆጣጠር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መምከሩን አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ተናገሩ፡፡ በህብረቱ አባል አገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች…

ኢትዮ ቴሌኮም ለአፍሪካ ሕብረት ጉባኤ ተሳታፊዎች የተለያዩ አገልግሎቶችን በውጭ ሀገራት ገንዘብ እያቀረበ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በአፍሪካ ሕብረት ጉባኤ እየተሳተፉ ለሚገኙ እንግዶች የተለያዩ አገልግሎቶችን በዶላር፣ በዩሮና ድርሀም እያቀረበ እንደሚገኝ አስታወቀ። ኢትዮ ቴሌኮም በ40ኛዉ የአፍሪካ ሕብረት ስራ አስፈጻሚዎች ምክር ቤትና በ35ኛው…

በኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክ የሚገኙ 3 ኩባንያዎች ምርታቸውን ወደ ውጭ መላክ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህወሓት የሽብር ቡድን ጉዳት ደርሶባቸው ከነበሩትና በኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክ ሥር የሚገኙት ሦስት ኩባንያዎች ምርታቸውን ወደ ውጭ ገበያ ማቅረብ ጀመሩ፡፡ በፓርኩ ከሚገኙት አራት ኩባንያዎች ሦስቱ ስራ መጀመራቸው የተገለጸ ሲሆን÷ ምርታቸውን ለውጭ…

በአሸባሪው የህወሓት ቡድን እጇን በጥይት ተመትታ የተጎዳችው ተማሪ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና እየወሰደች ነው

አዲሰ አበባ፣ጥር 26፣2014 (ኤፍ ቢሲ) አሸባሪዉ የህወሓት ቡድን በከፈተው ጦርነት እጇን በጥይት ተመታ ጉዳት የደረሰባት ተማሪ ቃልኪዳን ተኮላ ከህመሟ ሳታገግም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና እየወሰደች ነው። ተማሪ ቃልኪዳን ተኮላ ÷ የኮምቦልቻ መሰናዶ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት…