Fana: At a Speed of Life!

በአሜሪካ ድጋፍ የሚተገበረው ”ከፍታ” የተቀናጀ የልማት ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ መንግሥት ድጋፍ የሚተገበረው ” ከፍታ” የተቀናጀ የልማት ፕሮጀክት ዛሬ ይፋ ሆነ፡፡ ከፍታ ፕሮጀክት የወጣቶች ሰብዕና ግንባታ ላይ ትኩረት ሰጥቶ የሚሰራ ሲሆን÷ 60 ሚሊየን ዶላር በጀት የተመደበለትና በ5 ዓመታት…

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከ33 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የስራ እድል መፍጠሩን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከ33 ሺህ ለሚሆኑ ዜጎች የስራ እድል መፍጠሩን አስታወቀ፡፡ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የ2014 ዓ.ም የ6 ወር አፈፃፀሙን ለኢፌዴሪ የመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታና…

ሀገራዊ ምክክሩ ግቡን እንዲመታ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሀገርን ከፊት ማስቀደም አለባቸው – የፖለቲካ ፓርቲ ኃላፊዎች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ ምክክሩ የታለመለትን ግብ ያሳካ ዘንድ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሀገርን ከፊት ያስቀደመ አካሄድን መከተል እንደሚጠበቅባቸው የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲ ኃላፊዎች ገለጹ፡፡ የነጻነትና እኩልነት ፓርቲ ሊቀመንበር ዶክተር አብዱልቃድር…

ኢትዮጵያ ከአሜሪካ ጋር ያላትን የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር ከፍ ያለ ፍላጎት አላት – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከአሜሪካ ጋር ያላትን የቆየ የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር ከፍ ያለ ፍላጎት እንዳላት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር…

በጉምቢ ቦርዶዴ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ሐረርጌ ዞን በጉምቢ ቦርዶዴ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ 3 ሰዎች ሕይወት ማለፉን በወረዳው የትራፊክ አስተባባሪ ዋና ሳጅን ኡመር ኡስማን ገለጹ፡፡ በአደጋው በ23 ሰዎች ላይም ከባድና ቀላል ጉዳት ደርሷል፡፡…

የቱርኩ ኤም ጂ ኩባንያ በኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች ለመሰማራት ፍላጎቱን አሳወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሲ) በበርካታ አገሮች ውስጥ አምራች ፋብሪካዎች ያሉት የቱርኩ የኤም. ጂ.ፕሮጀክቶች ኩባንያ በኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች ለመሰማራት ያለውን ፍላጎት ማሳየቱን በአንካራ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ፡፡ የኤም ጂ ፕሮጀክቶች…

የህዝብና የመንግስት ሀብት ምዝበራን ለማጋለጥ ሚዲያው የሚጫወተው ሚና ግልጽነትን ለመፍጠር ያስችላል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የህዝብና የመንግስት ሀብት ምዝበራን ለማጋለጥ ሚዲያው በምርመራ ዘገባዎች የሚጫወተው ሚና በመንግስት አስተዳደር ግልጽነትን ለመፍጠር እንደሚያስችል የጸረ ሙስና አንቂና የጋዜጠኝነት ምሁራን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሚዲያው…

በሶማሌ ክልል የዘንድሮው የበልግ ዝናብ ከሚያዚያ ወር አጋማሽ በኋላ እንደሚሻሻል ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የዘንድሮው የበልግ ዝናብ አገባቡ የተዳከመ ቢሆንም ከሚያዚያ ወር አጋማሽ በኋላ እየተሻሻለ እንደሚመጣ የሶማሌና የአጎራባች ክልሎች የሚቲዮሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ። የሶማሌና የአጎራባች ክልሎች የሚቲዮሮሎጂ ኢንስቲትዩት የትንበያ ፣…

የግብርና ሚኒስትሩና የአማራ ክልል ርዕሠ መስተዳድር በዘንዘልማ ቀበሌ የለማ የስንዴ ማሳን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስትር ዑመር ሁሴን  እና የአማራ ክልል ርዕሠ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ በባህርዳር ከተማ አስተዳደር ዘንዘልማ ቀበሌ የለማ የስንዴ ማሳን ጎብኝተዋል፡፡ ሚኒስትሩ በጉብኝታቸው ወቅት እንደገለፁት÷ በክልሉ…

ኢንጂነር ታከለ ኡማ የአኮቦ የወርቅ ማምረቻን ስራ ለማስጀመር ጋምቤላ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድንና ነዳጅ ሚንስትሩ ኢንጂነር ታከለ ኡማ የአኮቦ የወርቅ ማምረቻን ስራ ለማስጀመር ጋምቤላ አኮቦ ገብተዋል፡፡ በአኮቦ የወርቅ ማምረቻ ስራ ማስጀመሪያ ስነ ስርዓት ላይ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኡመድ ኡጁሉና ሌሎች…