Fana: At a Speed of Life!

ኤምባሲው የኢትዮ-ሱዳንን የሕዝብ ለሕዝብ ትስስር ለማጠናከር እየሠራሁ ነው አለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን የኢትዮጵያ ኤምባሲ የኢትዮ-ሱዳንን የሕዝብ ለሕዝብ ትስስር ለማጠናከር ከሱዳን ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር እየሰራ መሆኑን ገለጸ፡፡ የሱዳን የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን በሱዳን ከአምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ…

በዩክሬን ቀውስ ውስጥ ሁሉም ወገኖች ግጭትን ከሚያባብሱ ድርጊቶች እንዲቆጠቡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣የካቲት 24፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በዩክሬን ቀውስ ውስጥ ሁሉም ወገኖች ግጭትን ከሚያባብሱ ድርጊቶች እንዲቆጠቡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጠየቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዩክሬን የተፈጠረውን ቀውስ አስመልክቶ ባስተላለፉት መልዕክት፥ ኢትዮጵያ በቅርቡ ካለፈችበት ጦርነት…

በአሸባሪው ህወሓት ለተፈናቀሉና በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የ6 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት እና የኢትዮጵያ ሆርቲካልቸር አምራቾችና ላኪዎች ማህበር እንዲሁም ሊንሰን ሮዝ አበባ ላኪ ማህበር በአሸባሪው ህወሓት ለተፈናቀሉና በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የ6 ሚሊየን ብር የገንዘብና…

የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ 9ኛ ዓመት በዓለ ሢመት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ 9ኛ አመት በዓለ ሢመት በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል እየተከበረ ነው፡፡ የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትረያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት 9ኛ ዓመት…

የኢትዮጵያ መንግስት እየወሰዳቸው ያለው እርምጃዎች በሀገሪቱ ውጥረትን ለማርገብ የሚያስችሉ ናቸው – ቻይና

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ መንግስት እየተወሰዱ ያሉ የተለያዩ እርምጃዎች በሀገሪቱ በተለይም በሰሜናዊ ክፍል ያለውን ውጥረት ለማርገብ አወንታዊ ሚና ሊጫወቱ የሚችሉ መሆናቸውን ቻይና ገለፀች።   የቻይና የውጭ የሚኒስቴር ቃል አቀባይ ዋንግ ዌን ቢን…

የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ጉዳዮች የሚመክረው የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡ በውይይቱ÷ ከተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በእስር ላይ ስለሚገኙ አመራሮች እና አባሎች ለቀረቡ ጥያቄዎች ቦርዱ ምላሽ…

ኮልፌ አጠና ተራ ታይዋን አካባቢ በደረሰ የእሳት አደጋ 7 ሚሊየን ብር የሚገመት ንብረት ወደመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ልዩ ቦታዉ ኮልፌ አጠና ተራ ታይዋን አካባቢ ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ 7 ሚሊየን ብር የሚገመት ንብረት መውደሙን የአዲስ አበባ ከተማ እሳትና ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። ትላንት…

ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት እንቅስቃሴን ገበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ከክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር በመሆን የበጋ መስኖ የስንዴ ልማት እንቅስቃሴን ጎበኙ። ጉብኝቱ እየተካሄደ ያለው በሐዋሳ ዙሪያና ሎካ አባያ ወረዳዎች በአርሶ አደሮችና…

ግብርናችንን በማዘመን ምርትና ምርታማነታችንን ካላሳደግን ከድህነት መውጣት አንችልም-ዶ/ር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ፣የካቲት 24፣2014 (ኤፍ ቢሲ) “ግብርናችንን በማዘመን ምርትና ምርታማነታችንን ካላሳደግን ከድህነት መውጣት አንችልም” አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ይልቃል ከፋለ።   በክልሉ የግብርና ሜካናይዜሽን ቴክኖሎጂን በስፋት ጥቅም ላይ ማዋል በሚቻልበት…

የሩስያ ወታደራዊ ኃይል የዩክሬኗን ኬርሰን ከተማ ተቆጣጠረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የሩስያ ኃይል በሰባተኛ ቀኑ ወታደራዊ ዘመቻ በደቡብ ዩክሬን የምትገኘውን ኬርሰን ከተማ መቆጣጠሩን አስታውቋል፡፡ የሩስያ መከላከያ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ እንዳስታወቀው፥ የሩስያ ጦር በጥቁር ባህር አካባቢ የምትገኘውን የኢኮኖሚ…