ዳያስፖራው በአገረ መንግስት ግንባታ ሂደት ያለውን ተሳትፎ የበለጠ ማጠናከር ይገባል-አምባሳደር ብርቱካን አያኖ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአገረ መንግስት ግንባታ ሂደት የዳያስፖራ ማህበረሰቡን ተሳትፎ ይበልጥ ማጠናከር እንደሚገባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ተናገሩ።
ለአዲስ ተሾሚ አምባሳደሮች እየተሰጠ በሚገኘው ስልጠና የኢትየጵያ…