በመዲናዋ “ምክንያታዊ ወጣት ለሀገር ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል በሺዎች የሚቆጠሩ ወጣቶች የሚሳተፉበት ስልጠና መሰጠት ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክንያታዊና በሀሳብ ልዕልና ሞጋች ወጣቶችን በአስተሳሰብ ፣ በአመለካከት እና በተግባር በመፍጠር የተጀመረው አገራዊ ብልፅግና ለማረጋገጥና ተጠቃሚ ለማድረግ ያግዛል የተባለ የማይንድ ሴት ስልጠና ለወጣቶች መሰጠት ተጀመረ ።
የአዲስ አበባ ከተማ…