Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ “ምክንያታዊ ወጣት ለሀገር ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል በሺዎች የሚቆጠሩ ወጣቶች የሚሳተፉበት ስልጠና መሰጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክንያታዊና በሀሳብ ልዕልና ሞጋች ወጣቶችን በአስተሳሰብ ፣ በአመለካከት እና በተግባር በመፍጠር የተጀመረው አገራዊ ብልፅግና ለማረጋገጥና ተጠቃሚ ለማድረግ ያግዛል የተባለ የማይንድ ሴት ስልጠና ለወጣቶች መሰጠት ተጀመረ ። የአዲስ አበባ ከተማ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ተሳታፊዎች እስከ 15 በመቶ የሚደርስ የጉዞ ትኬት ዋጋ ቅናሽ አደረገ

አዲስ አበባ፣ጥር 18፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ወደ አዲስ አበባ ለሚመጡ ተሳታፊዎች እስከ 15 በመቶ የሚደርስ የጉዞ ትኬት ዋጋ ቅናሽ ማድረጉን ገለፀ። ዓየር መንገዱ በማህብራዊ ትስስር ገፁ እንዳስታወቀው፥ ለጉባኤው የሚመጡ ሁሉም ተሳታፊዎች…

ዶ/ር ሊያ ታደሰ ከክሊንተን ሄልዝ ዋና ስራ አስፈጻሚ ጆይ ፉማፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ጥር 18፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ከክሊንተን ሄልዝ ዋና ስራ አስፈጻሚ እና የቦርድ አባል ጆይ ፉማፊ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ፍኖተ ካርታን ጨምሮ የመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ ጥራትን ማሻሻል እና ያለውን…

ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ መሰረታዊ መድሃኒቶችን ለትግራይ ክልል በዓየር ማድርሱን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ መሰረታዊ መድሃኒቶችን ለትግራይ ክልል በዓየር ማድርሱን ገለፀ። ድርጅቱ ዛሬ ባወጣው መግለጫ ወደ መቀሌ በአየር የተጓጓዙት መድሃኒቶች በክልል ለሚገኙ የጤና ተቋማት እንደሚሰራጩ ነው ያስታወቀው። እስካሁን የተላኩት…

በየደረጃው ያሉ የኦሮሚያ ክልል አመራሮች ሰኞ፣ ረቡዕ እና አርብ የህዝብ ጥያቄን አድምጠው የሚፈቱበት ቀናት እንዲሆኑ ውሳኔ ተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በየደረጃው ያሉ አመራሮች በሣምንት ለሦስት ቀናት ማለትም ሰኞ፣ ረቡዕ እና አርብ የህዝቡን ጥያቄ እንዲያዳምጡ እና የሚጠበቅባቸውን አገልግሎት በአግባቡ እንዲሰጡ ውሳኔ ማሳለፉ ተገለጸ፡፡ የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ…

የትምህርት ሚኒስቴር የስዊዲን መንግስት የወደሙ ትምህርት ቤቶችን በመገንባቱ ሂደት እገዛ እንዲያደርግ ጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የስዊዲን መንግስት የወደሙ ትምህርት ቤቶችን በመገንባቱ ሂደት እገዛ እንዲያደርግ ጥሪ አቀረቡ፡፡   ሚንስትሩ በኢትዮጵያ የስዊዲን አምባሳደር ሃንስ ሄንሪክ ጋር በወደሙ ትምህርት ቤቶች…

የደቡብ ክልል የባህል ስፖርት ውድድርና ፌስቲቫል ዛሬ በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል 19ኛው የባህል ስፖርት ውድድርና 15ኛው የባህል ስፖርት ፌስቲቫል የመክፈቻ መርሃ ግብር በአርባ ምንጭ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመርሃ ግብሩ የደቡብ ክልል ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እና የስፖርቱ ማህበረሰብ…

አሸባሪው ህወሓት እንደ አዲስ ከወረራቸው አካባቢዎች በአስቸኳይ እንዲወጣና በቀጠናው የከፈተውን ጦርነት እንዲያቆም የአፋር ክልላዊ መንግስት አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት እንደ አዲስ ከወረራቸው አካባቢዎች በአስቸኳይ እንዲወጣና በቀጠናው የከፈተውን ጦርነት እንዲያቆም የአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት አሳሰበ።   የክልሉ መንግስት በጉዳዩ ላይ ዛሬ መግለጫ አውጥቷል።  …

ቻይና ኤል-ኤስ ኤ አር የተሰኘ ሳተላይት ወደ ህዋ አመጠቀች

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ቻይና ለመሬት ምርምር አገልግሎት የሚውል ኤል-ኤስ ኤ አር የተሰኘ ሳተላይት ወደ ህዋ ማምጠቋን አስታውቃለች። ሳተላይቱ ዛሬ ከቀኑ 7፡44 ላይ በሰሜን ምዕራብ ቻይና ከሚገኘው የጂዩኳን ሳተላይት ማዕከል ነው ወደ ጠፈር የተላከው፡፡ ይህ በአገሪቱ…