በኢትዮጵያ ድርቅ በተከሰተባቸው አካባቢዎች ወረርሽኝ እንዳይቀሰቀስ እየተሰራ ነው – ጤና ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ጥር 18 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ድርቅ በተከሰተባቸው አካባቢዎች ወረርሽኝ እንዳይቀሰቀስ እየሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል ።
ድርቁ ባስከተለው የምግብ እና የውሃ እጥረት እንዲሁም በዓየር ንብረት ለውጥ ምክንያት ወረርሽኝ የመከሰት እድሉ ሰፊ ነው ተብሏል ።…