Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ ድርቅ በተከሰተባቸው አካባቢዎች ወረርሽኝ እንዳይቀሰቀስ እየተሰራ ነው – ጤና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥር 18 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ድርቅ በተከሰተባቸው አካባቢዎች ወረርሽኝ እንዳይቀሰቀስ እየሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል ። ድርቁ ባስከተለው የምግብ እና የውሃ እጥረት እንዲሁም በዓየር ንብረት ለውጥ ምክንያት ወረርሽኝ የመከሰት እድሉ ሰፊ ነው ተብሏል ።…

ከተማ አስተዳደሩ በጉጂ ዞን በድርቅ ምክንያት ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ50 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን በድርቅ ምክንያት ለተፈናቀሉና ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ከ50 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ፡፡ የአስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በጉጂ ዞን በድርቁ ጉዳት ለደረባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች…

ለስድስት ወራት የታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የተፈፃሚነት ጊዜ እንዲያጥር የሚኒስትሮች ምክር ቤት ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ም/ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 2ኛ አስቸኳይ ስብሰባ የሃገር ህልውና እና ሉዐላዊነት ላይ የተደቀነን አደጋ ለመከላከል የወጣው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ቁጥር 5/2014 ቀሪ የሚሆንበትን ጊዜ በሚመለከት በቀረበው የውሳኔ…

በቦረና ድርቅ ያስከተለውን ክፉ ጊዜ በቀደመው ‘ቡሳ ጎኖፋ’ የመረዳዳት ባሕላችን ልናልፈው ይገባል ሲሉ የአገር ሽማግሌዎች ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቦረና ዞን ሕዝብ በድርቅ ምክንያት የመጣውን ክፉ ጊዜ በቀደመ 'ቡሳ ጎኖፋ' ባሕሉ መሰረት ተረዳድቶና ተደጋግፎ እንዲያልፈው የአካባቢው የአገር ሽማግሌዎች ጥሪ አቀረቡ፡፡ የአገር ሽማግሌዎቹ የቦረና ሕዝብ 'ቡሳ ጎኖፋ' በሚሰኝ የመረዳዳትና የመደጋገፍ…

የአፋሩ ጀብደኛ “መሀመድ አሊ”

አዲስ አበባ፣ ጥር 18 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መሀመድ አሊ ጠላት መሣሪያ በሚያሽከረክሩት ሃርድ ቶፕ ላንድ ክሩዘር መኪናቸው ላይ እየተኮሰ አሸባሪውን የህወሓት ቡድን ታጣቂዎችን ደምስሰው የቆሰሉ 12 የአፋር ልዩ ኃይሎችን በሚያስደንቅ ጀብድ ሆስፒታል ያደረሱ የ62 ዓመት ጎልማሳ ሾፌር ናቸው።…

ምርጫ ቦርድ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር እየተወያየ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል የሚደረግ ውይይት በሚመራበት መመሪያ ላይ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር እየመከረ ነው፡፡ የውይይት መመሪያ ሰነዱ የፖለቲካ ፓርቲዎች እርስ በእርስ የሚያደርጉት ውይይት እንዴት መካሄድ…

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽንን አሰራሮች ማሻሻል ያለመ ጉብኝት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ያለበትን ወቅታዊ ሁኔታ ለመረዳትና አሰራሮችን ለማሻሻል ያለመ ጉብኝት ተካሄደ፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር በለጠ ሞላ እና የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሳንዶካን…

ጉዳት የደረሰባቸው የሰሜን ሸዋና የደቡብ ወሎ አካባቢዎችን መልሶ በማቋቋም አበረታች ስራዎች እየተሰሩ መሆኑ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ጉዳት የደረሰባቸው የሰሜን ሸዋና ደቡብ ወሎ አካባቢዎችን መልሶ በማቋቋም አበረታች ስራዎች እየተሰሩ ስለመሆኑ ጠቁሟል። በአምባሳደር ዶክተር የሺመብራት…