ኢትዮጵያውያን በአንድነት ሆነው የጀመሩትን ዲፕሎማሲያዊ ትግል ማጠናከር አለባቸው – የአሜሪካ ሴናተሮች
አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አሜሪካውያን የዜጎች ምክር ቤት ከናቫዳ ግዛት የምክር ቤት አባል (ስናተር) ካትሪን ማሳቶ እና የኮሎራዶ ግዛት የምክር ቤት አባል ጀይሰን ክሮው ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ።
ሴናተር ካትሪን ማሳቶ በውይይታቸው ፥ የኢትዮጵያን ጉዳይ…