Fana: At a Speed of Life!

በማእድን ዘርፍ የሰለጠነ የሰው ሃይል በመፍጠር ዙሪያ ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው  

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)   በዘርፉ የሰለጠነ የሰው ሃይል በመፍጠር ዙሪያ ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት እና በኢንደስትሪው ትስስር ዙሪያ የማእድን ሚኒስቴር ያዘጋጀው ምክክር ተጀምሯል። የዘርፉ ምሁራን እና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፕሬዚዳንቶች የተገኙበትን ይህንኑ ምክክር…

የፌደራል እና የክልል መንግስታት የህግ አስፈጻሚዎች የግንኙነት መድረክ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል እና የክልል መንግስታት የህግ አስፈጻሚዎች የግንኙነት መድረክ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ። መድረኩ በሀገራዊ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ እየመከረ ይገኛል ። የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ እና ምክትል ጠቅላይ…

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ተቋማዊ ነፃነት እንዲሳካ ለማገዝ የተደራጀው ግብረ ሃይል ወደ ሥራ ገባ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ነፃ እና እራሱን የቻለ ሆኖ እንዲንቀሳቀስ ለማድረግ የተደራጀው ግብረ ሀይል ወደ ስራ መግባቱ ተገለፀ። የትምህርት ሚኒስቴር ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሥራ አመራር ቦርድ  ጋር የግብረ ሃይሉን የሥራ ማስጀመሪያና ትውውቅ መድረክ…

አሸባሪው ህወሓት በአፋር አባላ እየፈፀመ ያለውን ጥቃት እንዲያቆም የብሪታኒያ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በአፋር አባላ በኩል እየፈፀመ ያለውን ጥቃት እንዲያቆም በብሪታኒያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ቪኪ ፎርድ አሳሰቡ፡፡ ረዳት ሚኒስትሯ በኢትዮጵያ በአባላ በኩል ህወሓት የከፈተው ጥቃት ወደ ትግራይ ክልል…

የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ለመከላከያ ሰራዊት ያሰባሰበውን 10 ሚሊየን ብር አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ የመከላከያ ሰራዊትን ለመደገፍና ለማበረታታት ከኢትዮጵያ ወጣቶች ያሰባሰበውን 10 ሚሊየን ብር በመከላከያ ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤት በመገኘት አስረክቧል። ድጋፉን የተረከቡት ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻልና ብርሀኑ…

ለአውሮፓ ሀገራት አምባሳደሮች የሰብዓዊ መብት ጥሰት በሚያጣራው የሚኒስትሮች ግብር ሀይል ዙሪያ ገለፃ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትህ ሚኒስቴር ከተለያዩ የአውሮፓ ሀገራት ለተወጣጡ አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል የተፈጸሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን አስመልክቶ አጥፊዎችን በህግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ለማስቻል እና ተጎጂዎችን መልሶ ለማቋቋም የተመሰረተው የሚኒስትሮች…

ለጤና ሚኒስቴር 30 ሚሊየን ብር የሚወጣ ሰው ሰራሽ መተንፈሻ መሳሪያ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለጤና ሚኒስቴር የኮቪድ- 19ን ለመከላከልና የወደሙ ተቋማትን መልሶ ለማቋቋም የሚያግዝ 30 ሚሊየን ብር የሚያወጣ 100 ሰው ሰራሽ መተንፈሻ መሳሪያ ድጋፍ ተደረገ፡፡   ድጋፉን የሞደርን ኢ.ቲ.ኤች አውት ሶርስ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል…

ኢትዮጵያ እና ጅቡቲ በድንበር ደህንነትና ሽብርተኝነትን በመከላከል ረገድ በጋራ ለመስራት ቁርጠኛ መሆናቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ እና የጅቡቲ ብሄራዊ ፖሊስ ኃይል በድንበር ደህንነት፣ ሽብርተኝነትን በጋራ ለመከላከል፣ በአቅም ግንባታ እና በመረጃ ልውውጥ አብሮ ለመስራት ለፈረሙት ሰነድ ተግባራዊነት ቁርጠኛ መሆናቸውን ገለጹ፡፡   የፖሊስ…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለ27 አምባሳደሮች ሹመት ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለ27 አምባሳደሮች ሹመት መስጠታቸውን የፕሬዝዳንት ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ ጽህፈት ቤቱ እንዳስታወቀው ፕሬዚዳንቷ የሰጡት 16 ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር እንዲሁም 11 የአምባሳደርነት ሹመት ነው፡፡ በዚሁ መሰረት፦…

ምክር ቤቱ ለኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ከቀረቡት ዕጩ ኮሚሽነሮች መካከል 42ቱን መለየቱን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክት ቤት ለሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነርነት ከቀረቡት ዕጩዎች መካከል 42ቱን መለየቱን የምክር ቤቱ አፈ-ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ አስታወቁ፡፡ አፈ-ጉባኤው በጉዳዩ ላይ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፥ የኢትዮጵያ…