በመዲናዋ የተለያዩ አገራት ገንዘቦችን አስመስለው በማተም የተጠረጠሩ ካሜሩናውያን በቁጥጥር ስር ዋሉ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 03 የተለያዩ አገራት ገንዘቦችን አስመስለው ሲያትሙ ተገኝተዋል የተባሉ ካሜሩናውያን በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የፌደራል ፖሊስ ገለጸ፡፡
ፖሊስ እንዳለው፥ ግለሰቦቹ በወረዳው በተለምዶ ፕሬሰዴንሽያል…