በዳሰነች በኦሞ ወንዝ ሙላት ጉዳት ለደረሰባቸው ትምህርት ቤቶች የ23 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ
አዲስ አበባ፣ጥር 17፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ በኦሞ ወንዝ ሙላት ጉዳት ለደረሰባቸው ትምህርት ቤቶች የ23 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ።
በደቡብ ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማኅበራዊ ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ…
በ600 ሚሊየን ብር የተገነባው የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ ዛሬ ተመረቀ
አዲስ አበባ፣ጥር 17፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በ600 ሚሊየን ብር የተገነባው የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ ዛሬ ተመረቀ።
የዩኒቨርሲቲው የቢዝነስና ልማት ምክትል ፕሬዚዳንት ዶክተር የሻረግ ጌታነህ፥ ካምፓሱ በዚህ ዓመት 2 ሺህ ተማሪዎችን…
የደብረ ብርሀን ከተማን ታሪክ እና ዕድገት የሚመጥን መዋቅራዊ ፕላን ለመስራት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ
አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደብረ ብርሀን ከተማን ታሪክ እና ዕድገት የሚመጥን የተቀናጀ መዋቅራዊ ፕላን ለመስራት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ።
የደብረ ብርሀን ዩኒቨርሲቲ እና የደብረ ብርሀን ከተማ አስተዳደር ናቸው ስምምነቱን የፈጸሙት።
የዩኒቨርስቲው…
በአማራ እና ኦሮሚያ ክልሎች በወርልድ ቪዥንና በአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት በቅንጅት በ309 ሚሊየን ዶላር ወጪ የሚተገበር ፕሮጀክት ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ፣ ጥር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በአማራ እና ኦሮሚያ ክልሎች የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በወርልድ ቪዥን እና በአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት በቅንጅት በ5 ዓመታት ጊዜ ውስጥ የሚተገበር ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ።
ፕሮጀክቱ በ309 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በጀት የሚተገበር ነውም ተብሏል።…
ማሊ ዴንማርክ ወታደሮቿን ከሀገሯ በፍጥነት እንድታስወጣ ጠየቀች
አዲስ አበባ፣ጥር 17፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ማሊ ከሰምምነት ውጭ በሀገሬ ሰፍረዋል ያለቻቸው የዴንማርክ ወታደሮች ከሀገር እንዲወጡ ጠየቀች።
የማሊ ወታደራዊ መንግስት ዴንማርክ ያለስምምነት በሀገሪቱ ያሰፈረችውን ከ100 የሚልቁ ወታደሮችን እንድታስወጣ ነው የጠየቀው።
የዴንማርክ ጦር በበኩሉ…
እስራኤል የኢትዮጵያ መንግሥት ዘላቂ ሰላም ለማምጣት የሄደበት መንገድ የሚደገፍ መሆኑን ገለፀች
አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በእስራኤል የኢትዮጵያ አምባሳደር ረታ ዓለሙ ከእስራኤል ፕሬዚዳንት የውጭ ፖሊሲ አማካሪ ከሆኑት አምባሳደር ዚቪ ቪፒኒ ጋር በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ እንዲሁም በሁለትዮሽ ግኑኝነት ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡
በውይይቱ አምባሳደር ረታ፥ በኢትዮጵያ…
የበርታ ብሔረሰብ ምክር ቤት የብሔረሰቡን መጠሪያ ሥያሜ ቤኒሻንጉል እንዲሆን ወሰነ
አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የበርታ ብሔረሰብ ምክር ቤት የብሔረሰቡ መጠሪያ ሥያሜ ቤኒሻንጉል እንዲሆን ወሰነ፡፡
የበርታ ብሔረሰብ ምክር ቤት 8ኛ መደበኛ ጉበዔውን በኩርሙክ ወረዳ እያካሄደ ይገኛል፡፡
ጉባዔው በኩርሙክ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ እስማኢል አብዱራሀማን የእንኳን…