Fana: At a Speed of Life!

አቶ ደመቀ መኮንን የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የኃይል ማመንጨት ሥራ በመጀመሩ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ በመልዕክታቸውም ፥ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት ወደኋላ…

የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀከት ግንባታ 84 በመቶ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የፕሮጀክት ግንባታ ከ84 በመቶ በላይ መድረሱን የግድቡ ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጅነር ክፍሌ ሆሮ ገለጹ፡፡ ኢንጅነር ክፍሌ የግድቡ የሃይል ማመንጨት ማብሰሪያ ስነ ስርዓት ላይ እንደተናገሩት÷…

የኦሮሞ ብሄረሰብ ዞንና የአፋር አጎራባች ወረዳወች ለሰላምና ለልማት በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን አስተዳደር እና የአፋር ክልል አጎራባች ወረዳወች የአመራር አካላት አካባቢያቸውን ሠላም በማድረግ ማህበረሰቡን ከድህነት በሚያወጡ የልማት እቅዶች ላይ በጋራ ለመሥራት መግባባት ላይ መድረሳቸው ተገልጿል፡፡…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እና የሀረሪ ክልል የእንኳን ደስአላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ እና የሀረሪ ክልል ርዕሠ መስተዳድር የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የኃይል ማመንጨት ሥራ በመጀመሩ የእንኳን ደስአላችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ባስተላለፉት መልዕክት…

የህዳሴ ግድብ የአንድነታችን ተምሳሌት መሆኑን አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ ኃይል ማመንጨት የጀመረው የህዳሴ ግድብ የአንድነታችን ተምሳሌት በመሆኑ ከጥላቻና ልዩነት ወጥተን አንድ የምንሆንበት ጊዜ ነው ሲሉ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ ተናገሩ፡፡ አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ…

ግድቡ በኃይል አቅርቦቱ በዲፕሎማሲ እና በተለያዩ መስኮች ሁሉን አቀፍ ጥቅም የሚሰጥ ነው- የሳሊኒ ዋና ስራ አስኪያጅ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ) ግድቡ ከኃይል አቅርቦቱ በተጨማሪ በዲፕሎማሲ እና በተለያዩ መስኮች ሁሉን አቀፍ ጥቅም የሚሰጥ መሆኑን የሳሊኒ ኩባንያ መስራች፣ ባለቤትና ዋና ስራ አስኪያጅ ፔድሮ ሳሊኒ ተናገሩ፡፡ ስራ አስኪያጁ በታላቁ ህዳሴ ግድብ የኃይል ማመንጨት…