Fana: At a Speed of Life!

በበልግ ወቅት የሀገሪቱ ቆላማ አካባቢዎች መደበኛና ከመደበኛ ጋር የተቀራረበ ዝናብ ይኖራቸዋል

በበልግ ወቅት የሀገሪቱ ቆላማ አካባቢዎች መደበኛና ከመደበኛ ጋር የተቀራረበ ዝናብ ይኖራቸዋል   አዲስ አበባ፣ታህሳስ 16፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በበልግ ወቅት የደቡብና ደቡብ ምስራቅ የሀገሪቱ ቆላማ አካባቢዎች ላይ መደበኛና ከመደበኛ ጋር የተቀራረበ ዝናብ እንደሚኖራቸው…

ጠበቆች ሙያዊ ሚናቸውን በሚገባ እንዲወጡ የጠበቆች ማህበር መቋቋሙ እጅግ ጠቃሚ ነው – ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠበቆች ሙያዊ ሚናቸውን በሚገባ እንዲወጡ የጠበቆች ማህበር መቋቋሙ እጅግ ጠቃሚ ነው ሲሉ የፍትህ ሚኒስትሩ ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ የፌዴራል ጠበቆች ማህበር በታሪኩ የመጀመሪያውን የማህበሩን ጠቅላላ ጉባኤ…

ዶ/ር ይልቃል ከፋለ በቀወት ወረዳ በመስኖ ክላስተር የለማ የስንዴ ልማትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ የተመራ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ቡድን በቀወት ወረዳ በመስኖ ክላስተር የተዘራ የስንዴ ልማትን ጎበኘ፡፡ በጉብኝት መርሀ ግብሩ የክልል ከፍተኛ አመራሮች አና የሰሜን ሸዋ ዞን የሥራ…

ከፍተኛ የታክስ ገንዘብ እንዲቀር በማድረግ 3 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር ጉቦ ሲቀበሉ የነበሩ የገቢዎች ሚኒስቴር ሰራተኞች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ጥር 16፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በገቢዎች ሚኒስቴር ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቶቸ ሊፈፀሙ የነበሩ የሙስና ወንጀሎች እጅ ከፍንጅ መያዛቸውን የገቢዎች ሚኒስትር አቶ ላቀ አያሌው ተናገሩ፡፡ ባለፉት ወራት ሐሰተኛ ደረሰኝ ብቻ እየሸጡ የአገር ሐብት ወደ ኪሳቸው ሲያስገቡ የነበሩ 63…

የኦሮሚያ የግብርና ሽግግር ምክር ቤት ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በግብርና ዘርፍ እየተመዘገበ ያለውን ለውጥ ተቋማዊ የሚያደርግ የሽግግር ምክር ቤት ተመሰረተ። በክልሉ ግብርናን ለማዘመንና በተቋማዊ አደረጃጀት ለመምራት አላማ ያደረገ መድረክ በአዳማ እየተካሄደ ነው።…

ምስራቅ ዕዝ በውጊያ የተሻለ ውጤት ላመጡ እና የመቆያ ጊዚያቸውን ለሸፈኑ አባላቱ የማዕረግ ዕድገት ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16 ፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምስራቅ ዕዝ በውጊያ የተሻለ ውጤት ላመጡ እና የመቆያ ጊዚያቸውን ለሸፈኑ የሰራዊት አመራሮችና አባላት የማዕረግ ዕድገት ሰጠ፡፡ አሸባሪው የህወሃት ቡድን በከፈተው ጦርነት ላይ በመዋጋትና በማዋጋት ፣ ጠላት ላይ ከፍተኛ ኪሳራ…

በመስኖ ግድብ ግንባታ የተሰማሩ ተቋራጮች ሲሚንቶ በቀጥታ ከፋብሪካዎች እንዲወስዱ መግባባት ላይ ተደረሰ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስኖ ግድብ ግንባታዎች እንዳይቆራረጡና በፍጥነት እንዲጠናቀቁ ተቋራጮች ሲሚንቶ በቀጥታ ከፋብሪካዎች እንዲወስዱ ማድረግ የሚያስችል መግባባት ከአምራቾች ጋር መደረሱን የማዕድን ሚኒስትር ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ÷ በቆላማው የኢትዮጵያ…

ቢሮው ለሠራተኞች ምቹ የስራ ሁኔታ መፍጠር የሚያስችል ስምምነት ከተለያዩ ተቋማት ጋር ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሥራ፣ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ለሠራተኞች ምቹ የሥራ ሁኔታ መፍጠር የሚያስችል የስምምነት ሰነድ ከተለያዩ ተቋማት ጋር ተፈራረመ፡፡ ስምምነቱን ከ9 የሠራተኛ ፌደሬሽኖች፣…

የአዲስ አበባ ፖሊስ በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው አካላት ከ9 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ በአማራ ክልል ኮምቦልቻ ከተማ በመገኘት በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው አካላት ከ9 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የቁሳቁስና የገንዘብ ድጋፍ አደረገ። "በጀግንነት እንጠብቃለን ህዝባዊ ወገንተኝነታችንን…

ባለፉት 6 ወራት 1 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር የሚያወጣ የምግብና መድሃኒት አቅርቦት ወደ ትግራይ ክልል ገብቷል – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 6 ወራት 1 ነጥብ 48 ቢሊየን ብር የሚያወጣ የምግብ እና 128 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የመድሃኒት አቅርቦት ወደ ትግራይ ክልል መድረሱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለትግራይ ክልል የሕክምና ግብዓት…