የኑሮ ውድነት፣ ሥራ አጥነትና መሰል የህዝብ ጥያቄዎችን መከታተል የምክር ቤቶች ሃላፊነት ሊሆን ይገባል ተባለ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኑሮ ውድነቱን ጨምሮ ህዝቡ የሚያነሳቸውን የተለያዩ ጥያቄዎች ምክር ቤቱ ሃላፊነት ወስዶ ምላሽ እንዲሰጥባቸው እንዲከታተሉ የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ፋንቱ ተስፋዬ አሳሰቡ።
የአማራ ክልል ምክር ቤት እና በስሩ የሚገኙ ምክር ቤቶች የ6…