Fana: At a Speed of Life!

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በድርቅ የተጎዱ ወገኖችን ለመደገፍ ባሌ ሮቤ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በድርቅ የተጎዱ ወገኖችን ለመደገፍ ባሌ ሮቤ ገብተዋል፡፡ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በኦሮሚያ ክልል በባሌ ዞን በድርቅ ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች አስተዳደሩ የሚያርገውን ድጋፍ ይፋ…

የፌዴራል የሥራ ቋንቋ እንዲሆኑ የተመረጡ ቋንቋዎች አገልግሎት እንዲጀምሩ ዝግጅት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የቋንቋ ልማት ፖሊሲ የፌዴራል የሥራ ቋንቋ እንዲሆኑ የተመረጡ ቋንቋዎች ወደ ሥራ እንዲገቡ ለማስቻል ዝግጅት እየተጠናቀቀ መሆኑን የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ። ከአማርኛ በተጨማሪ የፌዴራል የስራ ቋንቋ እንዲሆኑ…

የኤች አር 6600 የውሳኔ ሀሳብ እንዳይጸድቅ በዳያስፖራ አባላት የተጀመረው ጥረት ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ምክር ቤት የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ ኢትዮጵያን በተመለከተ የተዘጋጀው ኤች አር 6600 የውሳኔ ሀሳብ እንዳይጸድቅ በኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የተጀመረው ጥረት መቀጠሉ ተገለፀ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር ፍሪያማ ውይይት አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር ፍሬያማ ውይይት ማድረጋቸውን ገለጹ፡፡ ውይይቱን አስመልክተው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥ “ከወንድሜ…

የኢንተርናሽናል ዳኛ በዓምላክ ተሰማ እና የሲዳማ ቡና እግር ኳስ ቡድን የክስ ሂደት እልባት አገኘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢንተርናሽናል ዳኛ በዓምላክ ተሰማ እና በሲዳማ ቡና እግር ኳስ ቡድን መካከል ሲደረግ የነበረው የዲሲፕሊን ክስ ሂደት እልባት አግኝቷል፡፡ በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ውድድር በኅዳር 20 ቀን 2014 ዓ.ም ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሲዳማ ቡና…

በነዳጅ ቦቴ ሲጓጓዝ የነበረ የኮንትሮባንድ ዕቃ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በነዳጅ ቦቴ ሲጓጓዝ የነበረ ግምቱ 1 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር የሆነ የኮንትሮባንድ ዕቃ መያዙን በጉምሩክ ኮሚሽን የሀዋሳ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገባ በሕግ የተከለከለ ልባሽ ጨርቅ በቁጥጥር ስር…

መዲናዋን የሚመጥን የተግባቦት ስርአት ለመገንባት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባን የሚመጥን የተግባቦት ስርአት ለመገንባት እየተሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ። ቢሮው ባለፉት ስድስት ወራት ባከናወናቸው ተግባራት እና በቀጣይ ስድስት ወራት እቅድ ላይ ከተለያዩ ተቋማትና…

ጉባዔው የትብብርና የአጋርነት ሥራዎችን ለማጠናከር የሚያስችል ግብዓት እንደሚያስገኝልን እምነቴ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ኅብረት እና የአውሮፓ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ በሁለቱ አኅጉራት መካከል ያሉትን ወቅታዊ እና ቀጣይ የትብብር እና የአጋርነት ሥራዎች ለማጠናከርና ዘላቂ ለውጥን ለማምጣት የሚያስችል ግብዓት እንደሚያስገኝልን እምነቴ ነው ሲሉ…