ከ2 ነጥብ 5 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት ላይ የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ስራ እየተከናወነ ነው-ግብርና ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮ የኅብረተሰብ ተሳትፎ ስራ ከ2 ነጥብ 5 ሚሊየን ሄክታር የሚበልጥ መሬት ላይ የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ስራ እየተከናወነ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ።
ሚኒስቴሩ በኦሮሚያ፣ አማራና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች የተጀመረው…