Fana: At a Speed of Life!

ከ2 ነጥብ 5 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት ላይ የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ስራ እየተከናወነ ነው-ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮ የኅብረተሰብ ተሳትፎ ስራ ከ2 ነጥብ 5 ሚሊየን ሄክታር የሚበልጥ መሬት ላይ የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ስራ እየተከናወነ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ።   ሚኒስቴሩ በኦሮሚያ፣ አማራና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች የተጀመረው…

ሙሽሮች በሠርግ ዝግጅታቸው በችግር ውስጥ የሚገኙ ወገኖቻቸውን እንዲያስታውሱ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጋብቻቸውን የሚፈጽሙ ሙሽሮች በሠርግ ወጪያቸው የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታና የተቸገሩ ወገኖችን ታሳቢ እንዲያደርጉ የሃይማኖት አባቶች ጥሪ አቅርበዋል። የሃይማኖት አባቶቹ የዘንድሮን የሠርግም ይሁን የበዓላት ወጪ ቀነስ በማድረግ በጦርነቱ የተጎዱትን…

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በውሃ የልህቀት ማዕከልነት ዓለም አቀፍ እውቅና አገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በውሃ የልህቀት ማዕከልነት በሚተገብራቸው የትምህርትና ምርምር መርሀ ግብሮች ዓለም አቀፍ እውቅናን አገኘ። የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ጣሰው ወልደሃና እውቅናውን አስመልክተው መግለጫ ሰጥተዋል። ዩኒቨርሲቲው…

በደቡብ ወሎ ዞን የህወሃት ቡድን ከ217 በላይ ሴቶችን መድፈሩ በዳሰሳ ጥናት ተረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪውና ወራሪው የህወሃት ቡድን ከ217 በላይ ሴቶችን መድፈሩ በመጀመሪያ የዳሰሳ ጥናት ማረጋገጡን የደቡብ ወሎ ዞን አሰተዳደር አስታወቀ። የዞኑ አሰተዳዳሪ ዶክተር አብዲ ሁሴን እንደተናገሩት ፥ በመጀመሪያ ዙር የዳሰሳ ጥናት አሸባሪው ቡድን…

ኅብረተሰቡ ለገቢ ማሰባሰቢያ በተዘጋጀው የእግር ኳስ ጨዋታ እየተዝናና ወገኑን እንዲረዳ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኅብረተሰቡ በኢትዮጵያ ዳያስፖራና የአገር ቤት ቡድን የቀድሞ ታዋቂ ተጫዋቾች መካከል በሚካሄደው የገቢ ማሰባሰቢያ የእግር ኳስ ጨዋታ እየተዝናና ወገኖቹን እንዲረዳ ጥሪ ቀረበ። የኢትዮጵያ ዳያስፖራና የአገር ቤት ቡድን የእግር ኳስ ጨዋታው በመጪው…

የሀገር መከላከያ ሰራዊት ሀገርን ከመፍረስ ታድጓል- ሌ/ጀነራል መሃመድ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰራዊታችን በመስዋዕትነቱ ህዝባችንን ከመከራ እንዲሁም አገራችንን ከመፍረስ ታድጓል ሲሉ የምስራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጀነራል መሃመድ ተሰማ ተናገሩ፡፡   ሌተናል ጀነራል መሃመድ ተሰማ ከምስራቅ ዕዝ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች…

አፄ ምኒልክ በአድዋ ጦርነት የተዋጉበት ጎራዴ ከአሜሪካ ወደ ኢትዮጵያ ተመለሰ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አፄ ምኒልክ በአድዋ ጦርነት ላይ የተዋጉበት ጎራዴ ከአሜሪካ ወደ ኢትዮጵያ ተመለሰ።   በወቅቱ ከጎራዴው ጋር ተዘርፎ የነበረው የእንጨት መስቀልም እንዲሁ ተመልሷል።   በተጨማሪም ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ የተላላኳቸው…

የበርበራ -ኢትዮጵያ ንግድ ኮሪደር ለሀገራችን ገቢና ወጪ ንግድ ተወዳዳሪ አገልግሎት በሚሰጥበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የበርበራ -ኢትዮጵያ ንግድ ኮሪደር ለሀገራችን ገቢና ወጪ ንግድ ተወዳዳሪ አገልግሎት በሚሰጥበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡   የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሮባ መገርሳ…

የቂርቆስ ክ/ ከተማ አስተዳደር ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ የሚሆን ገቢ ከባለሀብቶች ማሰባሰብ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቂርቆስ ክፍለ ከተማ አስተዳደር በሽብር ቡድኑ ህወሃት ወረራ ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ የሚሆን ገቢ ከባለሀብቶች ማሰባሰብ መጀመሩንና በዛሬው ዕለትም ከ12.7 ሚሊዮን ብር በላይ መሰብሰቡን ገለጸ።   የክፍለ ከተማው አስተዳደር ይህንኑ…