የሀገር ውስጥ ዜና በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ የተመራ ልዑክ ጅግጅጋ ገባ ዮሐንስ ደርበው Feb 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ የተመራ ልዑክ ጅግጅጋ ከተማ ገብቷል፡፡ ልዑኩ ጅግጅጋ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የሥራ…
የሀገር ውስጥ ዜና ዓለም ባንክ ለሶማሌ ክልል 64 ነጥብ 3 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገ ዮሐንስ ደርበው Feb 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም ባንክ በሶማሌ ክልል ለተከሰተው ድርቅ አስቸኳይ ምላሽ ለመስጠት የሚያግዝ 64 ነጥብ 3 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ መመደቡን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድ ገለጹ። ክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮ – ኬንያ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ወደ ኢኮኖሚያዊ ዘርፉ መሥፋት አለበት – አምባሳደር መለስ ዓለም ዮሐንስ ደርበው Feb 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር መለስ ዓለም ከኬንያ የንግድ እና ኢንዱስትሪ ምክር ቤት ሥራ አሥፈጻሚ ሳሙኤል ማቶንዳ እና ከንግዱ ዘርፍ ልዑካን ቡድን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በወይይታቸውም÷ ኢትዮጵያና ኬንያ በበርካታ…
የሀገር ውስጥ ዜና በምሥራቅ ሐረርጌ ዞን ከ489 ሺህ በላይ ዜጎች የምግብ እህል ዕርዳታ ያስፈልጋቸዋል ዮሐንስ ደርበው Feb 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምሥራቅ ሐረርጌ ዞን በምርት ዘመኑ በቂ ዝናብ ባለመገኘቱ በተከሰተው ድርቅ ምክንያት ከ489 ሺህ በላይ ዜጎች አስቸኳይ የምግብ እህል ዕርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው የዞኑ አደጋ ስጋትና ስራ አመራር አስታወቀ፡፡ ዞኑ 72 በመቶው…
የሀገር ውስጥ ዜና በምዕራብ ወለጋ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ13 ሰዎች ሕይወት አለፈ ዮሐንስ ደርበው Feb 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ወለጋ ጊምቢ ወረዳ መልካ ጋሲ ቀበሌ መልካ ሆላ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ13 ሰዎች ሕይወት ማለፉን የጊንቢ ወረዳ የትራክ አስተባባሪ ሳጅን ድሪባ ሻንቆ ተናገሩ፡፡ ዛሬ ረፋድ በደረሰው የትራፊክ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ እያከናወነች ያለውን የአረንጓዴ ልማት መደገፍ የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ ዮሐንስ ደርበው Feb 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፍ አረንጓዴ ልማት ኢንስቲትዩትና የዓለም ሪሶርስ ኢንስቲትዩት ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ልማት ኢኮኖሚ ግንባታ ላይ እያደረገች ያለውን ጥረት መደገፍ የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ። የመግባቢያ…
የሀገር ውስጥ ዜና በፈረንሣይ በተካሄደው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ የዙር ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ ዮሐንስ ደርበው Feb 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትላንት በፈረንሣይ ሌቪን በተካሄደው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ የዙር ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ፆታ ድል ቀንቷቸዋል፡፡ በዚሁ መሠረት በሴቶች 3000 ሜትር ዳዊት ስዩም አንደኛ ደረጃን በመያዝና 8:23.24…
የሀገር ውስጥ ዜና በምስራቅና ደቡብ አፍሪካ የዓለም ባንክ ዳይሬክተር ዑስማን ዲዮን የተመራ ልኡክ ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ገባ Meseret Demissu Feb 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅና ደቡብ አፍሪካ የዓለም ባንክ ዳይሬክተር ዑስማን ዲዮን የተመራ ልኡክ ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ገብቷል። ልኡኩን የሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድ ፣የሶማሌ ክልል ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ኢብራሂም ኡስማንና…
የሀገር ውስጥ ዜና ከተማ አስተዳደሩ በባሌ ዞኖች በድርቁ ለተጎዱ ወገኖች ከ78 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ አደረገ ዮሐንስ ደርበው Feb 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በባሌ እና ምሥራቅ ባሌ ዞኖች በድርቁ ለተጎዱ ወገኖች ከ78 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ አድርጓል፡፡ ለድርቅ አደጋ የተጋለጡ ወገኖችን ለመርዳት የከተማው አስተዳደር ከባለሃብቶችና…
የሀገር ውስጥ ዜና በባሌ ብሔራዊ ፓርክ አካባቢ ተነስቶ የነበረው እሳት በቁጥጥር ስር ዋለ ዮሐንስ ደርበው Feb 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በባሌ ብሔራዊ ፓርክ አጎራባች ወረዳዎች ላይ ተነስቶ የነበረው የእሳት ቃጠሎ በቁጥጥር ስር መዋሉን የኢትዮጵያ ዱር እንስሳት ጥበቃ ባለስልጣን አስታወቀ። የዝሆኖች ሕገ ወጥ አደንና ግድያ በአንጻራዊነት መሻሻል ማሳየቱንም አመልክቷል።…