Fana: At a Speed of Life!

የታጠቅነው ዘመናዊ መሳሪያና ቴክኖሎጂ ዒላማውን ለይቶ የሚመታ በመሆኑ ሠላማዊ ዜጎች ሊጠቁ አይችሉም – ሌ/ጄኔራል ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ ጥር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ አየር ኃይላችን የታጠቀው መሳሪያና ቴክኖሎጂ ዒላማውን ለይቶ የሚመታ በመሆኑ ሠላማዊ ዜጎች የጥቃት ሰለባ ሊሆኑ አይችሉም ሲሉ የአየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ተናገሩ፡፡ አሸባሪው ህወሃት "የኢትዮጵያ አየር ኃይል…

በደቡብ ክልል የህብረተሰብ አቀፍ የተፋሰስ የልማት ስራ በኮንሶ ዞን በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል የህብረተሰብ አቀፍ የተፋሰስ የልማት ስራ በኮንሶ ዞን በይፋ ተጀመረ፡፡ ከተፈጥሮ አደጋ እራስን ለመታደግ ተፈጥሮን መንከባከብና ማልማት ያስፈልጋል ሲሉ በክልል አቀፍ ይፋዊ ዝግጅቱ ላይ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ…

የመዲናዋ የገቢዎች ቢሮ በ6 ወራት ውስጥ 31 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ መንፈቅ ዓመት 26 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ አቅዶ 31 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በመሰብሰብ የዕቅዱን 118 በመቶ ማሳካቱን ገለጸ። የቢሮው ኃላፊ አቶ ሙሉጌታ ተፈራ በሰጡት…

በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የስነ አዕምሮ እና የስነ ልቦና ህክምና ምላሽ መስጠት የሚያስችል ዘርፈ ብዙ ምላሽ እቅድ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነት እና በተለያዩ ግጭቶች ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የስነ አዕምሮ እና የስነ ልቦና ህክምና ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል የዘርፈ ብዙ ምላሽ እቅድ ይፋ ተደርጓል፡፡   የጤና ሚኒስቴር እና የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ሚኒስቴር…

በደሴ በአሸባሪው ህወሓት ወረራ ምክንያት ቆመው የነበሩ የልማት ስራዎች በቅርቡ እንደሚጀመሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ህወሓት ቡድን ወረራ ምክንያት ቆመው የነበሩ የልማት ስራዎች በቅርቡ እንደሚጀመሩ የደሴ ከተማ አስተዳደር ገለጸ።   የደሴ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አበበ ገብረመስቀል ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት፥ የሽብር…

የኢትዮጵያ ፐብሊክ ዲፕሎማሲ ተቋም በኢትዮጵያ ህጋዊ ምዝገባ ማድረግ እንዲችል አስፈላጊው ድጋፍ ይደረጋል-አምባሳደር ሬድዋን

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን የኢትዮጵያ የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ተቋም የቦርድ አባላትን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።   አባላቱ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ እና የውሃ ሙሌትን አስመልክቶ…