Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ታዬ አሸባሪው ህወሓት ከአክሱም በተመሳሳይ በላሊበላ አውሮፕላን ማረፊያ የፈጸመውን ተግባር አወገዙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢትዮጵያ አምባሳደር እና ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አሸባሪው የህወሓት ቡድን ከአክሱም በተመሳሳይ በላሊበላ አውሮፕላን ማረፊያ የፈጸመውን ተግባር ኮንነዋል፡፡ አምባሳደሩ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት ሃሳብ ÷…

የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በአዲስ አበባ ከተማ ምክርቤት ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 16ተኛዉ የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በአዲስ አበበ ከተማ ምክርቤት በተለያዩ ኩነቶች ተከብሯል። በክብረ- በአሉ የአዲስ አበባ ምክርቤት ዋና አፈጉባኤ ወይዘሮ ቡዜና አልቃድር እንዲሁም ምክትል ከንቲባ አቶ ጃንጥራር…

አዲስ የመንገድ ደህንነት እና ኢንሹራንስ ፈንድ አገልግሎት ደንብ በመጠናቀቅ ላይ ነዉ – ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ አዲስ የመንገድ ደህንነት እና ኢንሹራንስ ፈንድ አገልግሎት ደንብ በመጠናቀቅ ላይ መሆኑን የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ ገለጹ፡፡ ወ/ሮ ዳግማዊት በትዊተር ገጻቸዉ ባሰፈሩት ጽሁፍ እንዳስታወቁት…

የብሬክስሩ ኒውስ ጋዜጠኞች ወደ አዲስ አበባ በመምጣት የከተማዋን ሰላማዊነት ለዓለም በማሳየት ላይ ናቸው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  የምዕራባውያኑ መገናኛ ብዙሃን ከዓለም የሚደብቁትን እውነታ በመግለጥ የሚታወቁት የብሬክስሩ ኒውስ ጋዜጠኞች ወደ አዲስ አበባ በመምጣት የከተማዋን ሰላማዊነት ለዓለም በማሳየት ላይ ናቸው። ጋዜጠኛ ኢዩጂን ፒሩየር እና ራኒያ ካሌክ አዲስ አበባ…

የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት ሠራተኞች በደብረብርሃን ተፈናቅለው ለሚገኙ ወገኖች ከ2 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እስታትስቲክስ አገልግሎት አመራሮችና ሠራተኞች ከሰሜንና ደቡብ ወሎ ተፈናቅለው ለሚገኙ ዜጎች ከ2 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የምግብና የአልባሳት ድጋፍ አደረጉ፡፡ አሸባሪው የትህነግ ቡድን ባደረሰው የሽብር ጥቃት ተፈናቅለው…

በቤይሩት የ’በቃ’ ንቅናቄ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ’በቃ’ ንቅናቄ አካል የሆነውና ምዕራባውያን አገራት በኢትዮጵያ ላይ የሚያደርጉትን ጫና የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ በሊባኖስ ቤይሩት ከተማ ተካሄደ። ‘እኔ የአባቶቼ ልጅ ነኝ’ በሚል መሪ ሀሳብ በቤይሩት ‘ዳውንታውን‘ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ…

አሸባሪው ህወሓት በላልይበላ አውሮፕላን ማረፊያ ላይ የከፋ ጉዳት ማድረሱ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 26፣ (2014) አሸባሪው ቡድን በላልይበላ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ላይ ያደረሰው ውድመት ቡድኑ ጸረ- ኢትዮጵያ መሆኑን በተግባር ያረጋገጠበት መሆኑን የጋይነት ጋሸና ግንባር ኮማንድ ፖስት አስተባባሪ አቶ ሲሳይ ዳምጤ ገልጸዋል፡፡ ቡድን ላልይበላን ወርሮ በቆየበት ወራት…

የጥቁር ገበያ ምንዛሬ ኢትዮጵያን የማዳከም ዘመቻ አካል መሆኑን ተገንዝበን ህጋዊ አማራጭ ልንጠቀም ይገባል – አቶ አቤ ሳኖ

አዲስ አበባ፣ህዳር 26፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥቁር ገበያ ምንዛሬ ኢትዮጵያን የማዳከም ዘመቻ አካል በመሆኑ “ህጋዊ የምንዛሬ አማራጮችን ብቻ መጠቀም ይገባል” ሲሉ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዝዳንት አቶ አቤ ሳኖ ገለጹ፡፡ አቶ አቤ ሳኖ፤ በህገ-ወጥ መንገድ የሚመነዘር የውጭ አገር ገንዘብ…

የተለያዩ ተቋማት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ከ45 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ተቋማት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የሚውል ከ45 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች ለጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት ከ17 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የአይነት ድጋፍ እና የማዕድ…

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ማዕከል ተቋቋመ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ማዕከል በይፋ መቋቋሙ ተገለፀ፡፡ ማዕከሉ በአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተቋቋመ ሲሆን ÷በመድረኩ የዓባይ ውሃና የተፋሰሱ ሀገራትን ፍላጎት እንዲሁም አሁናዊ የሀገሪቷ ዲፕሎማሲያዊ ጫናዎችን በሚመለከት ጥናታዊ…