Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች “የ1 ሚሊየን ወደ ሀገር ቤት” ዘመቻ ተሳታፊ እንዲሆኑ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 22፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች "የ1 ሚሊየን ወደ ሀገር ቤት” ዘመቻ ተሳታፊ እንዲሆኑ ጥሪ አቀረቡ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት ጥሪ የአውሮፓውያኑን አዲስ…

በኢትዮጵያ ላይ የሚደርሱ የዲፕሎማሲ ጫናዎች መሻሻል አሳይተዋል-የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ላይ የሚደርሱ የዲፕሎማሲ ጫናዎች መሻሻል ማሳየታቸውን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ከበደ ዴሲሳ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸው በሴኔጋል ዳካር በተካሄደው የቻይና አፍሪካ…

ከዚህ በኋላ የትኛውም ጠላት ኢትዮጵያን ለመድፈር አይሞክርም- ዶ/ር ቢቂላ ሁሪሳ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ከዚህ በኋላ የትኛውም ጠላት ኢትዮጵያን ለመድፈር የሚሞክር አይመስለኝም” ሲሉ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ ተናገሩ። በህዝብ ሃይል ከስልጣን ተገፍቶ የወጣው አሸባሪው ህወሓት…

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አባላት የውጭ ጣልቃ ገብነትን የሚቃወም ሰልፍ እያካሄዱ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አባላት በኢትዮጵያ ላይ እየተደረገ ያለውን ጫና የሚቃወም ሰልፍ እያካሄዱ ይገኛሉ፡፡ ሰልፉ በኢትዮጵያ ላይ የሚካሄደው ጣልቃ ገብነት ''ይብቃ'' በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተካሄደ ያለው፡፡ የዩኒቨርሲቲው…

ትውልደ ኢትዮጵያዊው ኦባላ ኦባላ ለፕሬዚዳንት ባይደን አሸባሪው ህወሓት በኢትዮጵያ በቀሰቀሰው ግጭት በርካታ ዜጎችን ለከፋ ችግር መዳረጉን አስረዳ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትውልደ ኢትዮጵያዊው ኦባላ ኦባላ ለአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን አሸባሪው ህወሓት በኢትዮጵያ በቀሰቀሰው ግጭት በርካታ ዜጎችን ለከፋ ችግር መዳረጉን አብራርቶላቸዋል።   በጋምቤላ ክልል የተወለደውና በአሜሪካ ሚኔሶታ ኦስቲን…

ባለፉት 24 ሰዓታት ተጨማሪ 136 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት ለ5 ሺህ 616 ዜጎች በተደረገ የላቦራቶሪ ምርመራ 136 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡   የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ…

የአራዳ ክ/ ከተማ ለመከላከያ ሰራዊት ከ12 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አስረከበ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአራዳ ክፍለከተማ ከህዝብ ያሰባሰበውን ከ12 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸውን የእለት ደራሽ ምግቦች ግንባር በመገኘት ለመከላከያ ሰራዊት አስረክቧል።   የከተማ አስተዳደሩና የክፍለ…

የአስችኳይ ጊዜ ዐዋጅ ዕዙ ከአሸባሪው የሕወሐት እጅ ነጻ በወጡ አካባቢዎች ላልተወሰነ ጊዜ የሰዓት እላፊ አወጀ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 22፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስችኳይ ጊዜ ዐዋጅ ዕዙ ከአሸባሪው የሕወሐት እጅ ነጻ በወጡ አካባቢዎች ሰላምንና ጸጥታን ለማስፈን እንዲሁም የሕዝብንና የንብረትን ደኅንነት ለመጠበቅ ሲባል ላልተወሰነ ጊዜ የሰዓት እላፊ አወጀ።   የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ዕዙ…

ሰበር ዜና፤ የወገን ጦር ታሪካዊቷን የላስታ ላሊበላ ከተማንና የላሊበላ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያን ተቆጣጠረ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 22፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋሸናን ግንባር ምሽጎች ደርምሰው የአሸባሪውን አከርካሪ የሰበሩት የመከላከያ ሠራዊት፣ የአማራ ልዩ ኃይል፣ ሚሊሻና ፋኖ ታሪካዊቷን የላስታ ላሊበላ ከተማንና የላሊበላ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያን ተቆጣጠሩ። የመንግሥት ኮሙኒኬሽን…

የቻይናው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጉብኝት ቤጂንግ ለኢትዮጵያ ያላትን አጋርነት በተግባር ያረጋገጠችበት ነው – ምሁራን

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 22፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ይ ጉብኝት ቤጂንግ ለኢትዮጵያ መንግስት ያላትን አጋርነትና የጠበቀ ወዳጅነት ዳግም በተግባር ያረጋገጠችበት ነው ሲሉ ምሁራን ተናገሩ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉ የዲፕሎማሲና የህግ…