ጠ/ሚ ዐቢይ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች “የ1 ሚሊየን ወደ ሀገር ቤት” ዘመቻ ተሳታፊ እንዲሆኑ ጥሪ አቀረቡ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 22፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች "የ1 ሚሊየን ወደ ሀገር ቤት” ዘመቻ ተሳታፊ እንዲሆኑ ጥሪ አቀረቡ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት ጥሪ የአውሮፓውያኑን አዲስ…