Fana: At a Speed of Life!

የህልውና ዘመቻውን የሚደግፍና ጣልቃ ገብነትን የሚቃወም ሰልፍ በዲሲ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን የህልውና ዘመቻ የሚደግፍና የአሜሪካን ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ በዋሽንግተን ዲሲ ተካሂዷል።   ሰላማዊ ሰልፉ “በሃገር ህልውና እና አንድነት አንደራደርም” በሚል መሪ ቃል ነው…

ኢትዮጵያ ጠላቶቿን አሸንፋ የአፍሪካ ፈርጥና ምሳሌ ትሆናለች – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ዛሬም እንደ ጥንቱ ጠላቶቿን አሸንፋ የአፍሪካ ፈርጥና ምሳሌ ትሆናለች ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ። ኢትዮጵያን ለማፍረስ የተነሱ ሰዎች ህይወታቸውን ገብረው ኢትዮጵያን የሚያፈርሱ ከሆነ…

ሰልፉ ኢትዮጵያውያን ለየትኛውም ጫና የማይንበረከኩ መሆናቸውን ያሳዩበት ነው- ዶክተር ለገሰ ቱሉ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች የተካሄዱ ሰላማዊ ሰልፎች ኢትዮጵያውያን ለየትኛውም የዓለም አቀፍ ጫና የማይንበረከኩ መሆናቸውን ያሳዩበት ነው ሲሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ገለጹ። ሚኒስትሩ ዶክተር ለገሰ ቱሉ…

ከ4 ሚሊየን ብር በላይ በሚገመት የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ላይ ስርቆት ተፈጽሟል – አገልግሎቱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በደቡብ ሪጂን ባለፉት ሦስት ወራት ከ4 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው የኤሌትሪክ መሰረተ ልማቶች ላይ ስርቆት መፈጸሙ ተገለጸ። በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶች ላይ ከጊዜ ወደጊዜ እየተባባሰ…

የፋሲል እና የባህር ዳር እግር ኳስ ክለቦች ደጋፊዎች ለተፈናቃዮች 5 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፋሲል እና ባህር ዳር ከነማ እግር ኳስ ክለቦች ደጋፊዎች ''እኔ አለሁ ለወገኔ'' በሚል መሪ ሀሳብ ለተፈናቀሉ ወገኖች ያሰባሰቡትን 5 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር ወጪ የተደረገበትን ድጋፍ አስረከቡ። የድጋፍ አሰባሳቢ ኮሚቴው አባል…

መከላከያ ሰራዊትን በሰው ኃይል ለማጠናከር በሚሰሩ ሥራዎች አመራሩ በትኩረት ሊንቀሳቀስ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አብዱልጀባር መሀመድ መከላከያ ሰራዊትን በሰው ኃይል ለማጠናከር በሚከናወነው ስራ አመራሩ በትኩረት መንቀሳቀስ ይገባል ሲሉ ተናገሩ፡፡ ሀላፊው ÷ ከወረዳ አመራር ፣ የጸጥታ ኃላፊዎች እና ከሌሎች…

ዛሬ የተጀመረው የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና በሰላም ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ መሰጠት የተጀመረው የ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የመጀመሪያ ቀንን አስመልክቶ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም÷ ፈተናው በሰላማዊ መንገድ መከናወኑን ገልጸው÷…

በተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ ሁለት የጠላት ኢላማዎች በአየር ሃይል ተመቱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በራያና ሃጂ ሜዳ (ኪሊዋ) የሚገኙ የህወሓት የሽብር ቡድን ማሰልጠኛዎች በአየር ኃይል መመታታቸውን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አስታወቀ፡፡ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ እንደተመላከተው÷ በራያ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ስዊድን የኢትዮጵያ የለውጥ ጉዞ እንዲጠናከር ለምታደርገው ድጋፍ አመሰገኑ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ስዊድን የኢትዮጵያን የለውጥ ጉዞ ለመደገፍ ስለምታደርገው አስተዋጽኦ አመስግነዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሉት ÷ ከስዊድኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ስቴፈን ሎቨን ጋር የጋራ ጠቀሜታ ባላቸው በሀገራዊ…

ኢትዮጵያውያን የአፍሪካን ጦርነት ነው እየተዋጉ ያሉት” – የዩጋንዳ ጋዜጠኛ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሀገራቸውን ብቻ ሳይሆን መላ አፍሪካን ከአሜሪካ የአዕምሮ እና የአካል እስራት ነፃ ለማውጣት አዲሱን ትግል እየመሩ እንደሚገኙ ዩጋንዳዊው ጋዜጠኛ  ገለጸ፡፡ በአፍሪካ ላይ ትኩረት አድርጎ የሚሰራው ፊውቸሪካል የተባለ…