Fana: At a Speed of Life!

አንድነታችንን በማጠናከር የሕወሓትና ሸኔን ሴራ እናከሽፋለን – የጎፋ ዞን ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎፋ ዞን ነዋሪዎች አሸባሪዎቹን ሕወሓትና ሸኔን የሚያወግዝ እንዲሁም ጀግናውን የሀገር መከላከያ ሠራዊት የሚደግፍ ሰልፍ አካሂደዋል፡፡ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ዶክተር ጌትነት በጋሻው “ኢትዮጵያ ጥንታዊ ታሪክ ያላትና የጥቁር…

ወጣቶች ህወሓት እስከሚወገድ ለሰራዊቱ ደጀንነታቸውን ሊቀጥሉ ይገባል-የደቡብ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤትወጣቶች የሽብር ቡድኑ ህወሓት ለአንድና ለመጨረሻ ጊዜ እስከሚወገድ ድረስ ደጀንነታቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ አቅርቧል፡፡   በደቡብ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ…

በሀረሪ ክልል የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና መሰጠት ተጀምሯል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ትምህርት ቢሮ ከጥቅምት 29 እስከ ህዳር 2 ለሚሰጠው ሀገር አቀፍ ፈተና ሙሉ ዝግጅት ተደርጎ በዛሬው እለት ፈተናው መሰጠት ተጀምሯል ሲል ገልጿል፡፡ የቢሮው ሃላፊ አቶ ሙክታር ሳሊህ ፈተናው እንዳይስተጓጎል የፀጥታ ኮማንድ ፖስት…

ከአየር ብክለት በጸዳ ሁኔታ ምርታማነትን ለመጨመር የገለባ ማዳበሪያን መጠቀም እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከምርት በኋላ ገለባውን ወደ አፈርነት ቀይሮ ለማዳበሪያነት መጠቀም ምርታማነትን እንደሚጨምር እና አየር ብክለትን ለመከላከል እንደሚያስችል በቻይና የተሰራ ጥናት አመላከተ፡፡ በቻይና ÷ ምርት ከተሰበሰበ በኋላ ገለባውን በማቃጠል የማስወገድ ልምድ…

ከብክነት በጸዳ ሁኔታ የመኸር ሥራዎችን ማከናወን እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል መንግስት ግብርና ቢሮ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ የጋራ ምክክር እያካሄደ ይገኛል፡፡ በውይይቱ አመራሮችና ባለሙያዎች የተሳተፉ ሲሆን ÷ ይህ ጊዜ ሁሉንም ነገር በየዋህነት የምንመለከትበት ጊዜ አለመሆኑን ሁኔታዎች እየነገሩን ነው…

አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድ ኡመር በጅግጅጋ የ12ኛ ክፍል ፈተናን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድ ኡመር በጅግጅጋ የ12ኛ ክፍል ፈተናን አስጀምረዋል፡፡ የ2013 ዓ.ም 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ብሄራዊ ፈተና ከጥቅምት 29 እስከ ህዳር 02 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስ ይሰጣል። የሶማሌ…

አምስት መገናኛ ብዙኃን በአራት ቀናት በኢትዮጵያ ላይ 72 የሀሰት ዜናዎችን ሰርተዋል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሲኤንኤን፣ አልጀዚራ፣ ቢቢሲ፣ አሶሼትድ ፕረስ እና ፍራንስ 24 የተሰኙ የምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን በአራት ቀናት ውስጥ ብቻ በኢትዮጵያ ላይ 72 የሀሰት ዜናዎችን መልቀቃቸው ታውቋል። በኢቢኤስ ቴሌቪዥን ላይ የሚተላለፈው የ"ቴክቶክ" ፕሮግራም…

ኮሚሽኑ በአፋር ክልል በሰው ሰራሽና በተፈጥሮ አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የጉምሩክ ኮሚሽን በሰው ሰራሽ እና በተፈጥሮ አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች እንዲሁም ለአፋር ልዩ ኃይል እና ሚሊሻ አባላት ከ25 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ቁሳቁሶችን ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉን የተረከቡት የአፋር ክልል ርእሰ…

በትናንትናው ዕለት ሴት ልጅ የተገላገለችው ተማሪ የ12 ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና እየወሰደች ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በትናንትናው እለት ሴት ልጅ የተገላገለችው የሸዋሮቢት አጠቃላይ 2ኛ መሰናዶ ትምህርት ቤት ተማሪ ሳራ ሽመልስ የ12 ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና እየወሰደች ነው።   በአማራ ክልል ሸዋሮቢት ከተማ የሸዋሮቢት አጠቃላይ 2ኛ መሰናዶ…

ኢትዮጵያ የኩራታችን ምንጭ በመሆኗ የተጀመረው ትግል ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል- ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር ህልውና ላይ የተከፈተብንን ጦርነት በመመከት የሲዳማ ህዝብ የበኩሉን አስተዋጽዖ እንዲያደርግ የሲዳማ ብሔራዊ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ጠየቁ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ይህን ያሉት ዛሬ የሲዳማ ህዝብ አሸባሪዎቹ…