ህልውናችን ለማረጋገጥ የጋራ መስዋዕትነት እንከፍላለን እንጅ በጠላት እጅ እየሞትን መኖርን ፈጽሞ አንፈቅድም- አቶ ግዛቸው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህልውናችን ለማረጋገጥ የጋራ መስዋዕትነት እንከፍላለን እንጅ በጠላት እጅ እየሞትን መኖርን ፈጽሞ አንፈቅድም አሉ የአማራ ክልል የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ኅላፊ አቶ ግዛቸው ሙሉነህ ፡፡
አቶ ግዛቸው ወቅታዊ ጉዳዮችን…