በጋሸና እና ሌሎች ግንባሮች የተቀዳጀነው ድል አሸናፊነታችን ቅርብ መሆኑን ያሳያል – የቀድሞ ሰራዊት አባላት
አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው እለት በጋሸናና ሌሎች ግንባሮች በወገን ጥምር ሃይል የተመዘገበው ድል የኢትዮጵያውያን አሸናፊነት ስለመቅረቡ የሚያሳይ ነው ብለዋል የቀድሞ ሰራዊት አባላት።
ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት እና ለ22…