አንዳንድ ምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን ኢትዮጵያን እንደ ሉዓላዊ አገር እየቆጠሯት አይደለም – ላውረንስ ፍሪማን
አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካዊው የአፍሪካ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ተንታኝ ላውረንስ ፍሪማን የምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን ኢትዮጵያን እንደ ሉዓላዊ አገር ከመመልከት እና ሚዛናዊ ዘገባ ከመዘገብ ይልቅ የምዕራባውያኑን ፍላጎት በዘገባዎቻቸው እያንጸባረቁ እንደሚገኙ…