Fana: At a Speed of Life!

አሸባሪው ህወሓት የጀመረውን ማጥቃት በማያዳግም ሁኔታ እንቀለብሳለን – የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ ሰጥቷል። ሙሉ መግለጫው እንደሚከተለው ቀርቧል፡- አሸባሪው ህወሀት የጀመረውን ማጥቃት ፤ በማያዳግም ሁኔታ እንቀለብሳለን ! ህወሀት በሰሜን እዝ ሠራዊታችን ላይ ወረራ ( ጭፍጨፋ )…

ኢትዮጵያ ተመራጭ የኢንቨስትመንት መዳረሻ ሆና ትቀጥላለች ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለተለያዩ ባለሃብቶች ምቹ ና ተመራጭ የኢንቨስትመንት መዳረሻ ሆና እንደምትቀጥል ተገለጸ። ከ40 በላይ የተለያዩ የውጭና የአገር ውስጥ ኩባንያዎች የተሳተፉበት የኢትዮጵያ የግብርና፣ ምግብና መጠጥ ማቀነባበርና የፕላስቲክ ህትመት የንግድ…

በምስራቅ ሐረርጌ ዞን የኮትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ኮምቦልቻ ወረዳ በአንድ ግለሰብ መኖሪያ ቤት የተከማቸ ግምታዊ ዋጋቸው በአንድ ነጥብ ዘጠኝ ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የኮትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውን የዞኑ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የኮሚሽኑ የኮሙዩኒኬሽንና ሚዲያ ዲቪዥን…

ቤኒን በአዲስ አበባ ኤምባሲ ለመክፈት ተዘጋጅታለች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት ማጠናከር የምትፈልገው ቤኒን በአዲስ አበባ ኤምባሲ ለመክፈት መዘጋጀቷ ተገለጸ። በአዲስ አበባ በመካሄድ ላይ ከሚገኘው 39ኛው የአፍሪካ ሕብረት የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ስብሰባ ጎን ለጎን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር…

በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የተመራው የግብርና ስራዎች ጉብኝት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የተመራው ልዑክ በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ወረዳዎች ለሁለት ቀናት የያደረገው የግብርና ስራዎች ጉብኝት ተጠናቀቀ። የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች እንዲሁም የሁለቱ የከተማ አስተዳድር ከንቲባዎች የተሳተፉበት ይህ…

ኢትዮጵያ ከዓመታዊ በጀቷ 11 በመቶ ለመንገድ መሠረተ ልማትና ጥገና መድባለች – ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ዛሬ በቤጂንግ በተጀመረው 2ኛው የተመድ ዓለም አቀፍ ዘላቂ የትራንስፖርት ኮንፈረንስ መክፈቻ ላይ ንግግር አድርገዋል። በዚህ ወቅት የመንገድ መሠረተ ልማት በግብርና ላይ ለተመሰረተው የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት…

አቶ ደመቀ መኮንን ከአልጄሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከአልጄሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ራምታኔ ላማምራ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው በሁለቱ ሃገራት ግንኙነትና በቀጠናዊ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል፡፡ እንዲሁም…

ግምቱ 2 ሚሊየን ብር የሚጠጋ የኮንትሮባንድ እቃ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሐረርጌ ኮምቦልቻ ወረዳ ግምቱ 2 ሚሊየን ብር የሚጠጋ የኮንትሮባንድ እቃ መያዙን ፖሊስ አስታወቀ። የምስራቅ ሐረርጌ ዞን ፖሊስ መምሪያ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ዲቪዥን ሃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ቶሎሳ ጎሹ ዛሬ ለኢዜአ እንደገለጹት÷ የኮንትሮባንድ…

የቦብ ማርሌይ ልጅ ጁሊያን ማርሌይ ለኢትዮጵያ ድጋፍ ለማድረግ አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 4፣2014 (ኤፍ ቢሲ)የታዋቂዉ ሬጌ አቀንቃኝ ቦብ ማርሌይ ልጅ ጁሊያን ማርሌይ እና የሙዚቃ ጓደኞቹ ለኢትዮጵያ ድጋፍ ለማድረግ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ የሁለት ጊዜ የግራሚ አዋርድ እጩ እና የሬጌ ንጉሱ ቦብ ማርሌይ ልጅ ጁሊያን ማርሌይ እና ጓደኞቹ…

አሸባሪው ሸኔ እና የጥፋት አጋሮቹ በምስራቅ ወለጋ ኪረሙ ወረዳ ጥቃት የፈጸሙት ብሔርን ከብሔር ለማጋጨት ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)አሸባሪው ሸኔ እና የጥፋት አጋሮቹ በምስራቅ ወለጋ ኪረሙ ወረዳ ጥቃት የፈጸሙት ብሔርን ከብሔር ለማጋጨት አስበው መሆኑን የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ገለጸ። የክልሉ መንግስት አሸባሪውን ሸኔ በዘላቂነት ለማጥፋት የተለያዩ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑ…