Fana: At a Speed of Life!

የዲጂታል ዲፕሎማሲውን ከመደበኛው ዲፕሎማሲ ጋር በጣምራ ለማስኬድ ትኩረት ተሰጥቷል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የዲጂታል ዲፕሎማሲውን ከመደበኛው ዲፕሎማሲ አሰራር ጋር በማጣመር ውጤታማ የዲፕሎማሲዊ ሥራ ለማከናወን ትኩረት መሰጠቱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ለኢዜአ…

የ2021 የዓለም ሚዲያ ሽልማት ዘይነብ ባዳዊ አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቢቢሲ ግሎባል በለንደን በተዘጋጀው ፕሮግራም ላይ የ2021 የዓለም ሚዲያ ሽልማት ጋዜጠኛ ዘይነብ ባዳዊ አሸናፊ እንደሆነች ተገለጸ፡፡ ቢቢሲ ግሎባል ከተወዳዳሪዎቹ መካከል ለሽልማት ያበቃቸውን በተራኪ ፕሮግራማቸው ጥልቀት እና ሚዲያውን ለማጉላት…

130 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ የለማ ሰሊጥ ወቅቱን ባለጠበቀ ዝናብ እንዳይጎዳ እየተሰበሰበ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ጎንደር ዞን ለውጭ ገበያ የሚቀርብ በ130 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ የለማ ሰሊጥ ወቅቱን ባልጠበቀ ዝናብ እንዳይጎዳ በመሰብሰብ ላይ እንደሚገኝ የዞኑ ግብርና መምሪያ አስታወቀ። እየተሰበሰበ ያለው የሰሊጥ ምርት ከህልውና ዘመቻው ጎን ለጎን…

አቶ ደመቀ መኮንን በአፍሪካ ህብረት መደበኛው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች የአስፈፃሚ ም/ቤት ጉባዔ እየተሳተፉ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በ39ኛው የአፍሪካ ህብረት መደበኛው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች የአስፈፃሚ ምክርቤት ስብሰባ ላይ እየተሳተፉ ነው። የህብረቱ የአስፈጻሚዎች ምክር ቤት ስብሰባ እየተካሄደ የሚገኝ ሲሆን÷…

39ኛው የአፍሪካ ህብረት የአስፈፃሚ ምክር ቤት ጉባኤ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በጉባኤው የሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮችና የህብረቱ የስራ ሀላፊዎች ተገኝተዋል። የህብረቱ ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ መሃማት ጉባኤው በኮቪድ-19 ምክንያት ባለፉት ሁለት አመታት አለመካሄዱን ተናግረዋል። ህብረቱ በሚንቀሳቀስበት በጀትና የፋይናንስ ድጋፍ…

የፋና ሥልጠና ማዕከል የእውቅና ፈቃድ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አ.ማ የስልጠና ማዕከል ስልጠናዎች እንዲሰጥ ከከተማ አስተዳደሩ ፈቃድ አገኘ። የስልጠና ማዕከሉ ላለፉት ሁለት ዓመታት የጋዜጠኝነት እና የኮሙዩኒኬሽን ስልጠናዎችን ለመስጠት ቅድመ ዝግጅት ሲያደርግ መቆየቱ…

ሠመራ ዩኒቨርሲቲ የአፋርኛ ቋንቋን በሁለተኛ ዲግሪ ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋርኛ ቋንቋ ሳይንሳዊ ጥናቶች እና ምርምሮች የሚካሄዱበት እንዲሆን ለማድረግ እና ወደ ሁለተኛ ድግሪ ለማሳደግ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች ተጠናቅቀው ሥርዓተ ትምህርት ተቀርፆለታል ሲል የሠመራ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ፡፡ በዚህ መሠረት…

ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ በኢትዮጵያ ከባንግላዲሽ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንቨስትመንት ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ በኢትዮጵያ ከባንግላዲሽ አምባሳደር ናዝሩል ኢስላም ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው የሁለቱን ሀገራት የኢንቨስትመንት ግንኙነት ማጠናከር፣ የባንግላዲሽ ባለሃብቶች ሊሳተፉባቸው የሚችሉ…

የምንኖረውም ሆነ መስዋዕትነት የምንከፍለው ለሀገርና ለህዝብ ነው- የሰራዊት አባላት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወታደር የሚኖረውም ሆነ መስዋዕትነት የሚከፍለው ለሃገር እና ለህዝብ ነው ሲሉ የብርሸለቆ መሰረታዊ ውትድርና ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት የሰራዊት አባላት ተናገሩ። ሰራዊቱ ከቤተሰቡና ኑሮው ቅድሚያ ለሀገሬና ህዝቤ በማለት ደከመኝ…

ተፈናቃይ ተማሪዎችን በሁሉም ዞኖች ለማስተማር ጥረት እየተደረገ መሆኑን የአማራ ክልል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ተፈናቃይ ተማሪዎችን በሁሉም የክልሉ ዞኖች ለማስተማር ጥረት እየተደረገ መሆኑን የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። የትምህርት ቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ሙላው አበበ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በሰጡት…