Fana: At a Speed of Life!

መንግስት ስር የሰደደውን ሌብነት ለመቆጣጣር ቅድሚያ ሰጥቶ ሊሰራ እንደሚገባ ምሁራን ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ የመንግስት አስተዳደር ለብዙ ጊዜ ስር የሰደደውን ሌብነት ለመቆጣጣር ቅድሚያ ሰጥቶ መስራት እንዳለበት የህግ እና የፀረ ሙስና የማህበረሰብ አንቂ ምሁራን ተናገሩ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የፀረ ሙስና የማህበረሰብ…

39ኛው የአፍሪካ ህብረት የአስፈፃሚ ም/ቤት መደበኛ ስብሰባ ዛሬ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ከኮሮና ወረረሽኝ መከሰት ወዲህ በአካል በአዲስ አበባ የሚካሄደው 39ኛው የአፍሪካ ህብረት የአስፈፃሚ ምክር ቤት መደበኛው ስብሰባ ከጥቂት ሰዓት በኋላ ይጀመራል። ትኩረት በሚያሻቸው በአህጉራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ይካሂዳሉ ተብሎ…

የአለም አቀፉ የቴሌኮም ህብረት ልዑክ በአዲስ አበባ እየመከረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአለም አቀፉ የቴሌኮም ህብረት ልዑክ በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት የሚዘጋጀውን የአለም አቀፉን የቴሌኮም ልማት ኮንፈረንስ ዝግጅት በሚመለከት በአዲስ አበባ እየመከረ ነው። 8ኛው አለም አቀፉ የቴሌኮም ልማት ኮንፈረንስ ከግንቦት 27 ቀን…

የቦለቄ ምርትን በማሳደግ የሀገር ውስጥ ፍላጎትን ማሳካትና ወደ ውጭ መላክ ይገባል – ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የተመራው ልዑክ በምእራብ አርሲ ዞን በሻሸመኔ ወረዳ የቦለቄ ኩታገጠም ማሳን እና በምስራቅ ሸዋ ዞን አዳሚቱሉ ጂዶ ኮምቦልቻ ወረዳ ቡልቡላ በኩታገጠም የለማ የስንዴ ማሳን ጎበኘ፡፡ በጉብኝቱ የክልል ርእሳነ መስተዳድሮች እና…

ለ39ኛው የአፍሪካ ህብረት አስፈጻሚዎች ምክር ቤት ስብሰባ የሀገራት የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ ገብተዋል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በ39ኛውን የአፍሪካ ህብረት አስፈጻሚዎች ምክር ቤት ስብሰባ ለመካፈል የተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ወደ አዲስ አበባ ገብተዋል። በ39ኛው የአፍሪካ ሕብረት የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ የኮትዲቯር፣ የጋቦን እና…

አሸባሪው ሸኔ በፈጸመው ጥቃት በሰው ህይወትና ንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) -በምስራቅ ወለጋ ዞን ኪረሙ ወረዳ ሀሮ ከተማ ፅንፈኛው የአሸባሪ ቡድን ሸኔ ጥቅምት 1 እና 2 በንፁሃን ላይ በከፈተው ጥቃት በሰው ህይወትና ንብረት ላይ ጉዳት ማድረሱን የኦሮሚያ ክልል የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ቢሮ አስታውቋል ። ቡድኑ…

በደሴ ከተማ ከ 5ሺህ በላይ ጥይቶች ተይዘዋል – የደሴ ከተማ ህዝብ ሰላምና ደህንነት መምሪያ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደሴ ከተማ ባለፈው አንድ ወራት በተደረገ ጥብቅ የኬላ ፍተሻ ከ 5 ሺህ በላይ የጥይት ቀልሀዋች መያዛቸውን የደሴ ከተማ ህዝብ ሰላምና ደህንነት መምሪያ አስወቀ፡፡ የመምሪያው ሀላፊ ኢንስፔክተር ሀሰን መሀመድ ለፋና ብሮድካስቲንግ…

በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የተመራው ልዑክ በዶዶላ ከተማ በግንባታ ላይ ያለውን አዳሪ ትምህርት ቤት ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የተመራው ልዑክ በዶዶላ ከተማ በግንባታ ላይ ያለውን አዳሪ ትትምህርት ቤት ጎበኘ፡፡ የኦሮሚያ ክልል በክልሉ በትምህርታቸው የተሻለ ውጤት ያላቸው ተማሪዎች እንዲማሩባቸው ከሚስገነባቸው 7 ልዩ የአዳሪ…

ከህወሓት ጥቃት ያመለጡ 244 የኤርትራ ስደተኞች በዳባት ጊዜያዊ መጠለያ አገልግሎት እያገኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በትግራይ በሚገኙ የኤርትራ ስደተኛ ጣቢያዎች የሚያደርስባቸውን ጥቃት ያመለጡ 244 ስደተኞች በሰሜን ጎንደር ዞን ዳባት ወረዳ አገልግሎት እንዲያገኙ እየተደረገ መሆኑን የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት አስታወቀ።…

በፌደራልና በክልል የተጀመረ የለውጥ አካሄድ በቀበሌና ወረዳ መዋቅሮች ሊተገበር ይገባል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፌደራልና በክልል ደረጃ የተጀመረ የለውጥ አካሄድ ህዝብን ፊት ለፊት በሚያገኙት የቀበሌና ወረዳ መዋቅሮች ሊተገበር እንደሚገባ ምሁራን ተናገሩ፡፡ በድሬዳዋ ዩኒቨርሰቲ የፖለቲካል ሳይንስ ምሁሩ ሱራፌል ጌታሁን እንደተናገሩት÷…