መንግስት ስር የሰደደውን ሌብነት ለመቆጣጣር ቅድሚያ ሰጥቶ ሊሰራ እንደሚገባ ምሁራን ተናገሩ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ የመንግስት አስተዳደር ለብዙ ጊዜ ስር የሰደደውን ሌብነት ለመቆጣጣር ቅድሚያ ሰጥቶ መስራት እንዳለበት የህግ እና የፀረ ሙስና የማህበረሰብ አንቂ ምሁራን ተናገሩ፡፡
ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የፀረ ሙስና የማህበረሰብ…