ቢዝነስ በድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ የሚገኘው አንድሪያ ጫማ ምርቶቹን ለውጭ ገበያ ማቅረብ ጀመረ ዮሐንስ ደርበው Nov 18, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ የሚገኘው አንድሪያ ጫማ ምርቶቹን ለመጀመሪያ ጊዜ ለውጭ ገበያ ማቅረብ ጀምሯል። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስኪያጅ ሳንዶካን ደበበ በትዊተር ገፃቸው አንዳሰፈሩት ኩባንያው ምርቶቹን…
የሀገር ውስጥ ዜና የውጪ ሃይሎች የኢትዮጵያን እድገት በተለያዩ ጫናዎች ማዳከም ይሻሉ -የዌክአፕ አፍሪካ ሾው አዘጋጅ Meseret Demissu Nov 18, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን በማልማት ለማደግ የምታደርገውን ጥረት በጦርነት ለማሰናከልና ለማዳከም የሚሰሩ ሃይሎች እንዳሉ የዌክአፕ አፍሪካ ሾው አዘጋጅ ዶክተር ሙምቢ ሴራኪ ተናገረች። ኢትዮጵያ ላይ የተከፈተው ሁሉን አቀፍ ጫና…
የሀገር ውስጥ ዜና አገርን ከጥፋት ለመታደግ መዘጋጀታቸውን የብርሸለቆ ምልምል ሰልጣኞች አስታወቁ Feven Bishaw Nov 18, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ዕዝ ሙዚቃ እና ቴአትር ቡድን በብርሸለቆ መሰረታዊ ውትድርና ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ለ35ኛ ዙር ምልምል ሰልጣኞች የመድረክ ስራዎችን አቅርቧል፡፡ የማሰልጠኛ ትምህርት ቤቱ ዋና አዘዥ ኮሎኔል ጌታቸው አሊ ወደ…
የሀገር ውስጥ ዜና የዞኑ ተፎካካሪ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ከድጋፍ ባሻገር ለመዝመት ዝግጁ መሆናቸውን ገለፁ Meseret Awoke Nov 18, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋሞ ዞን ተፎካካሪ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የአገር ህልውናን ለማስጠበቅ ድጋፍ ከማድረግ በተጨማሪ የክተት ጥሪውን በመቀበል ለመዝመት ዝግጁ መሆናቸውን ገለፁ። በጋሞ ዞን የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የሚገኙ ዘጠኝ…
የሀገር ውስጥ ዜና የነቀምቴ ነዋሪዎች የአሸባሪዎችን ሴራ ለማክሸፍ የድርሻቸውን እንደሚወጡ አስታወቁ Melaku Gedif Nov 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የነቀምቴ ከተማ ነዋሪዎች የአካባቢያቸውን ሰላም በመጠበቅ ከመከላከያ ሰራዊት ጎን ተሰልፈው የአሸባሪዎቹን ህወሓትና ሸኔን የጥፋት ሴራ ለማክሸፍ የድርሻቸውን እንደሚወጡ አስታወቁ። በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ዙሪያ ዛሬ በነቀምቴ ከተማ…
የሀገር ውስጥ ዜና ለህዳሴ ግድብ ግንባታ የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ ቀጥሏል Melaku Gedif Nov 17, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ መቀጠሉን የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ገለጸ። የጽህፈት ቤቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአሸባሪዎቹ ሕወሃትና ሸኔ አገር የማፍረስ ጥረት በሕዝቡ የተባበረ ክንድ እየመከነ ነው Melaku Gedif Nov 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪዎቹ ሕወሃትና ሸኔ አገር የማፍረስ ጥረት በሕዝቡ የተባበረ ክንድ እየመከነ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ሃላፊ አቶ ኃይሉ አዱኛ ገለጹ። የቢሮው ሃላፊው አቶ ኃይሉ አዱኛ ከኢዜአ ጋር በነበራቸው የስልክ ቆይታ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ በዩጋንዳ ካማፓላ የተፈጸመውን የሽብር ጥቃት አወገዘች Melaku Gedif Nov 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት በዩጋንዳ መዲና ካማፓላ የተፈጸመውን የሽብር ጥቃት አወገዘ፡፡ የኢትዮጵያ መንግስት ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ÷በትናንትናው ዕለት በካምፓላ ሁለት ቦታዎች ላይ በተፈጸመው የሽብር ጥቃት…
የሀገር ውስጥ ዜና “ብቻዬን እቆማለሁ” በሚል መሪ ቃል የኪነጥበብ ምሽት እየተካሄደ ነው ዮሐንስ ደርበው Nov 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ብቻዬን እቆማለሁ” በሚል መሪ ቃል አገራዊ የኪነጥበብ ምሽት በኢትዮጵያ ብሄራዊ ቴአትር እየተካሄደ ነው። የኪነጥበብ ምሽቱ ጠንካራ የሚያደርግና አንድነትን የሚያስጠብቅ መንፈስ በመፍጠር፥ ማህበረሰቡን ማንቃት እና ለመከላከያ…
የሀገር ውስጥ ዜና የ15 ዓመታት የጤና ኤክስቴንሽን ፍኖተ ካርታን እውን ለማድረግ እየተሰራ ነው ዮሐንስ ደርበው Nov 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ የ15 ዓመታት የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ማሻሻያ ፍኖተ ካርታን እውን ለማድረግ የጤና ኬላዎችንና ጤና ጣቢያዎችን ልየታ እየተሰራ መሆኑን አስታወቁ። ሚኒስትሯ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…