Fana: At a Speed of Life!

የዓየር ንብረት ለውጥ 85 በመቶ በሚሆነው የዓለም ክፍል ተጽዕኖ አሳድሯል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 85 በመቶ የሚሆነው የዓለማችን ክፍል የዓየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖ ተጋላጭ መሆኑን ሣይንሣዊ ጥናቶች አመላከቱ፡፡ በጀርመን በርሊን ከሚገኙት ክላይሜት አናላይቲክስ እና ሜርካተር የጥናት ኢኒስቲትዩት የተውጣጡ አጥኚዎች ከ 1951…

አዲሱ መንግስት ሌብነትን ለመቆጣጣር ከአገልግሎት አሰጣጥ እስከ ባለስልጣናት የተዘረጋውን መረብ መበጣጠስ አለበት- ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ የመንግስት አስተዳደር ስር የሰደደውን ሌብነት ለመቆጣጣር ከመንግስት አገልግሎት አሰጣጥ ጀምሮ እስከ ከፍተኛ ባለስልጣን ድረስ የተዘረጋውን መረብ ቅድሚያ ሰጥቶ መበጣጠስ ይገባል አሉ የህግ እና የጸረ ሙስና የማህበረሰብ…

39ኛው የአፍሪካ የአስፈጻሚ ምክር ቤት ስብሳባ የኢትዮጵያን ገፅታ ለማስተዋወቅ ጉልህ ሚና አለው- የውጭ ጉዳይ ሚኒ/ር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፕሮቶኮል ጉዳዮች ዳይሬክተር ጀነራል ፈይሰል አሊይ በአዲስ አበባ ነገ የሚጀመረውን 39ኛው የአፍሪካ የአስፈጻሚ ምክር ቤት ስብሰባን አስመልከተው ገለጻ አድርገዋል፡፡ የአፍሪካ ህብረት የአስፈጻሚ ምክር ቤት…

ተማሪዎች በትምህርት ቁሳቁስ እጥረት ከትምህርት ገበታ ውጭ አይሆኑም- የአማራ ትምህርት ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ተማሪዎች በትምህርት ቁሳቁስ እጥረት ከትምህርት ገበታ ውጭ አይሆኑም ሲሉ የዐማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ማተብ ታፈረ ገለጹ፡፡ ህጻናት ለነገ የህይወታቸው ስንቅ የሚሆነውን ትምህርት ለመማር የመማሪያ…

በምዕራብ ጎንደር ቋራ ወረዳ በአኩሪ አተር ሰብል ምርት የገበያ ትስስር ተፈጠረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ጎንደር ዞን ቋራ ወረዳ የንግድ ድርጅቶች በግብርናው ዘርፍ ለተሰማሩ ባለሀብቶችና አርሶ አደሮች በአኩሪ አተር ሰብል ምርት የገበያ ትስስር መፍጠራቸውን የወረዳው አስተዳደር አስታወቀ። የነጭ ወርቅ ምድር ከሚባሉ አካባቢዎች…

ኢትዮ-ቴሌኮም በ22 ከተሞች የ4ጂ ኤል.ቲ.ኢ ፈጣን የኢንተርኔት አገልግሎት ጀመርኩ አለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ኢትዮ-ቴሌኮም በሁለተኛ ዙር ማስፋፊያ ስራው በ22 ከተሞች ከፍተኛ ፍጥነት ያለው የ4ጂ ኤል.ቲ.ኢ አድቫንስድ የኢንተርኔት አገልግሎት ማስጀመሩን አስታወቀ። ኢዜአ የኩባንያውን መግለጫ ጠቅሶ እንደዘገበው፥ በመጀመሪያው ዙር ከፍተኛ…

የምዕራብና ደቡባዊ የአገሪቱ ክፍሎች በሚቀጥሉት 10 ቀናት ዝናብ ያገኛሉ – ሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በምዕራብና ደቡባዊ የአገሪቱ ክፍሎች በሚቀጥሉት አስር ቀናት የተለያየ መጠን ያለው ዝናብ የሚያገኙ መሆኑን የብሔራዊ ሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ አስታወቀ። ኤጀንሲውን ጠቅሶ ኢዜአ እንደዘገበው፥ በሚቀጥሉት 10 ቀናት በምዕራብና ደቡባዊ…

በስንዴ ምርት እራሳችንን ለመቻል ሰፊ ስራ እየሰራን ነው – ጠ/ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተመራ ልዑክ በአርሲ ዞን ሄጦሳ ወረዳ በኩታ ገጠም የለማ የስንዴ ማሳ ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ሀይለማርያም ደሳለኝ፣ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ…

የሚኒስቴሩ አደረጃጀት ጂኦ ፖለቲካዊ ጉዳዮችን ከግምት አስገብቷል-የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አዲሱ አደረጃጀትና የለውጥ ሥራ ዓለም አቀፋዊና ጂኦ ፖለቲካዊ አካባቢያዊ ጉዳዮችን ከግምት ያስገባ መሆኑን ሚኒስቴሩ አስታወቀ። አደረጃጀቱ ወጪን በመቀነስ ውጤታማ የዲፕሎማሲ ሥራ ለመሥራት ትኩረት ያደረገ…

እንደአሁኑ አማራጭ ዕድል ቢኖር ኖሮ ወደ ትጥቅ ትግል አልገባም ነበር – አምባሳደር ሌንጮ ባቲ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣2014 (ኤፍ ቢሲ) አዲሱ መንግሥት አሁን እንደጀመረው አካታችና አማራጭ የፖለቲካ አካሄድ ቢኖር ኖሮ ወደ ትጥቅ ትግል አልገባም ነበር ሲሉ የቀድሞ የኦነግ አመራር አባልና በሳውዲ ዓረቢያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆነው እያገለገሉ የሚገኙት ሌንጮ ባቲ ተናገሩ።…