10 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ተዘርፏል-የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አገሪቷ የተለያዩ አካባቢዎች ባለፉት አራት ወራት 10 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት መዘረፉን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኮሙንኬሽን ዳይሬክተር ሞገስ መኮንን÷…