Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ አሁን የገጠሟትን ችግሮች ወደ መልካም አጋጣሚ ለመቀየር መዘጋጀት ያስፈልጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ኢትዮጵያ አሁን የገጠሟትን ዘርፈ ብዙ ችግሮች ወደ መልካም አጋጣሚ በመቀየር የአዲስ ተሿሚዎች ዋነኛ ተግባራቸው መሆን እንዳለበት የኪነ-ጥበብና የሚዲያ ባለሙያዎች ተናገሩ። የመገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዮናታን…

አካታች የፖለቲካ ስርዓት መዘርጋቱ ሀገሪቱን ከችግር ያድናል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) አካታች የፖለቲካ ስርዓት መዘርጋቱ በሁሉም ዘርፍ የዜጎችን ተሳትፎ በማጎልበት ሀገሪቱ ከገጠማት ውስብስብ ችግር እንድትወጣ የጎላ ፋይዳ ይኖረዋል ሲሉ ምሁራን ገለጹ። ኢዜአ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ያነጋገራቸው የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ…

በኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርስቲ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ አባላት እዉቅና ሰጠ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 3፣2014 (ኤፍ . ቢ .ሲ) በኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርስቲ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ ፣ በስራ አፈፃፀማቸው የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ አባላትና ሲቪል ሰራተኞች ዕውቅና የመስጠትና የመቆያ ጊዜያቸውን ለሸፈኑ ባለ ሌላ ማዕረግተኞች የማልበስ ስነ-ስርዓት አከናውኗል።…

የአፍሪካ የምርመራ ጋዜጠኝነት ላይ ያተኮረ አህጉራዊ ኮንፍረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የአፍሪካ የምርመራ ጋዜጠኝነት ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ እና በሌሎች አራት የአህጉሪቱ ከተሞች እየተካሄደ ነው፡፡ ኮንፈረሱ አፍሪካውያን ጋዜጠኞች በምርመራ ጋዜጠኝነት ልምድ የሚለዋወጡበት እና የሚሰለጥኑበት ነው። በአዲስ…

የጋምቤላ ክልል ከፍተኛ የስራ አፈፃፀም ላስመዘገቡ ተቋማትና ግለሰቦች እዉቅና ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የጋምቤላ ክልል ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ከፍተኛ የስራ አፈፃፀም ላስመዘገቡ ተቋማትና ሰራተኞች ምስጋናና እውቅና ሰጠ፡፡ በክልሉ ያለውን የፋይናንስ ስርዓት ለማሻሻል እንዲሁም የ10 ዓመት መሪ አቅድ ለማዘጋጀት ግንባር ቀደም…

በምግብ እራሳችንን የምንችልበት ጊዜ ቅርብ ነዉ -ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 3፣2014 (ኤፍ. ቢ.ሲ)የአዲስ አበባ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች የግብርና ምርታማነትን በማሻሻል በምግብ እራሳችንን የምንችልበት ጊዜ ቅርብ ነዉ ሲሉ ገለጹ። ከንቲባዋ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ላይ ፥ዛሬ ከኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ…

በወረባቦ ከ11 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 3፣2014 (ኤፍ. ቢ.ሲ) በወረባቦ ወረዳ ከ11 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የእለት እርዳታ ጉዳት ለደረሰባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፋ ተደረገ። ከፌደራል እና ከክልል ምግብ ዋስትና እና አደጋ መከላከል ኮሚሽን የተገኘውን የእለት እርዳታ ለ13 ሺህ…

የቻይና የመስከረም ወር ወጪ ንግድ ማደጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 3፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ቻይና በመስከረም ወር በአሜሪካ ዶላር የፈጸመችው የወጪ ንግድ ግብይት በ28 ነጥብ 1 በመቶ ማደጉ ተገለጸ፡፡ ገቢ ንግዷ ደግሞ ካለፈው ወር አንፃር በ17 ነጥብ 6 በመቶ መቀነሱ ተመላክቷል፡፡ ቻይና በመስከረም ወር የ305 ነጥብ 74 ቢሊየን…

አዲሱ መንግስት የገባዉን ቃል ተግባራዊ ማድረግ ይጠበቅበታል-ምሁራን

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 3፣2014 (ኤፍ ቢሲ) አዲስ የተመሰረተው መንግስት ለውጥ አካታች ብሄራዊ የውይይት መድረክ በማካሄድ አንድነቷ እና ህልዉናዋ የተጠበቀ ጠንካራ ሀገር ለትውልድ ለማስተላለፍ የገባውን ቃል በተግባር ሊያዉል እንደሚገባ ምሁራን ተናገሩ፡፡ ከፋና ብሮድ…

ቅድሚያ ለሰላም ሰጥተን እንሰራለን-የጎንደር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት3፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰላምና ደህንነቱ ያልተጠበቀ ከተማ ምንም ነውና ቅድሚያ ለሰላም ሰጥተን እንሰራለን ሲሉ አዲሱ የጎንደር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ዘውዱ ማለደ ተናገሩ። የጎንደር ከተማ ምክር ቤት 4ኛ ዙር 9ኛ አመት1ኛ አስቸኳይ…