Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በአርሲ ዞን ሄጦሳ ወረዳ በኩታ ገጠም የለማ የስንዴ ማሳ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተመራ ልዑክ በአርሲ ዞን ሄጦሳ ወረዳ በኩታ ገጠም የለማ የስንዴ ማሳ ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ሀይለማርያም ደሳለኝ፣ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ…

ከተማ አስተዳደሩ በመልሶ ማደራጀቱ ለተለያዩ ኃላፊነቶች ሹመቶችን ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመልሶ ማደራጀቱ መሰረት ለተለያዩ ኃላፊነቶች ሹመቶችን መስጠቱን አስታወቀ። በዚሁ መሰረት ፡- በከንቲባ ጽ/ቤት 1. አቶ ጥላሁን ወርቁ የከንቲባ ጽ/ቤት ኃላፊ…

ዋልያዎቹ በደቡብ አፍሪካ አቻቸው 1 ለ 0 ተረቱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  ለዓለም ዋንጫ የማጣሪያ ዉድድር በደቡብ እፍሪካ ኤፍ ኤን ቢ ስታዲየም ዛሬ የተካሄደው የኢትዮጵያ አና የደቡብ አፍሪካ ብሄራዊ ቡድኖች ጨዋታ በአስተናጋጁ ቡድን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት ተጠናቅቋል። የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ የመጀመሪያው አጋማሽ በደቡብ…

ዳያስፖራው ለሕዳሴ ግድብ ግንባታ 122 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የዳያስፖራው ማኅበረሰብ በሁለት ወራት ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ የሚውል 122 ሚሊየን ብር ድጋፍ ማድረጉን የግድቡ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ገለጸ፡፡ የጽህፈት ቤቱ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የሐረሪ፣ የሶማሌ እና የደቡብ ክልሎችን የምርጫ ውጤት ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በቅርቡ በሐረሪ፣ በሶማሌ እና በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልሎች የተካሄደውን አጠቃላይ የምርጫ ውጤት አስመልክቶ መግለጫ አወጣ። ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ይፋ ባወጣው መግለጫ በመስከረም 20 ቀን…

በኢትዮጵያ የሴቶች ዓሣ አቀነባባሪዎች እና ነጋዴዎች ማኅበር ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሴቶች ዓሣ አቀነባባሪዎች እና ነጋዴዎች ማኅበር ተመሰረተ። ምስረታውን ተከትሎም ኢትዮጵያ የአፍሪካ ሴቶች ዓሣ አቀነባባሪዎችና ነጋዴዎች ኔትዎርክ አባል መሆኗ ይፋ ተደርጓል። የማኅበሩ መመስረት በአገር፣ በአህጉር እና በዓለም…

የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ የምርጫውን ውጤት በማስመልከት የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ6ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ ሀረሪ ክልልን ጨምሮ መስከረም 20 ምርጫ በተካሄደባቸው አካባቢዎች በማሰመልከት የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ውጤት ይፋ ማድረጉን ተከትሎ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ የእንኳን ደስ አለን…

የምዕራባዉያኑን ዲፕሎማሲያዊ ጫና አሸንፎ ለመዉጣት ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ መስራት ይገባል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የምዕራባዉያኑን ዲፕሎማሲያዊ ጫና ለመቋቋምና አሸንፎ ለመዉጣት ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ሰጥቶ መስራት ይገባል ሲሉ ምሁራን ተናገሩ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የህግና ታሪክ መምህር ዶክተር…

የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት ለ150 ዓይነ-ሥዉራን ዘመናዊ አጋዥ መሳሪያ አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት ለ150 ዓይነ-ሥዉራን ዘመናዊ አጋዥ መሳሪያ አበረከተ፡፡ መሳሪያዉ ከእስራኤል ሀገር በመጡ ባለሙያች አማካኝነት ከቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት ጋር በመተባበር ለ150 ዓይነ-ሥዉራን ከሥልጠና ጋር መሰጠቱ ተገልጿል፡፡…

አየር መንገዱ “ሴበር” ከተሰኘው ቀዳሚ የሶፍት ዌርና ቴክኖሎጂ አቅራቢ ኮርፖሬሽን ጋር የነበረውን የሥራ ስምምነት አደሰ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሴበር  ጋር የገባውን ለረጅም ጊዜ ያቆየ ስትራቴጂካያዊ ሽርክናው ያደሰው ለቀጣይ ሰባት ዓመታት ቢያንስ የ110 ሚሊየን ዶላር አገልግሎት ለመግዛት ውል ገብቶ ነው፡፡ በሥምምነቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የ‘‘ሳብሬ”ን…