Fana: At a Speed of Life!

በሀረሪ ክልል የተካሄደው ምርጫ ነፃ፣ ፍትሃዊና ገለልተኛ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 3፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የሀረሪ ክልል የተፎካካሪ ፖርቲዎች የጋራ ምክርቤት በክልሉ መስረም 20 ቀን 2014 ዓ.ም የተካሄደውን ምርጫ ተንተርሶ መግለጫ አዉጥቷል። ምክርቤቱ በመግለጫው ትላንትና በምርጫ ቦርድ የተገለፀው የክልሉ የምርጫ ውጤት፥ ኢትዮጵያ…

የአፍሪካ አገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በሕብረቱ የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ጉባዔ ለመታደም አዲስ አበባ እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት3፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ነገ በሚካሄደዉ 39ኛው የአፍሪካ ሕብረት የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ጉባዔ ለመታደም የአፍሪካ አገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ እየገቡ ነው። የኮንጎ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ፣የኮትዲቯር ሪፐብሊክ፣ የጋቦን እና የቡርኪናፋሶ የውጭ ጉዳይ…

በኡጋንዳ የሚኖሩ የሱማሌ ክልል ተወላጆች በአገራቸው በንግድና ኢንቨስትመንት ለመሰማራት ዝግጁ መሆናቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 3፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በኡጋንዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዓለምፀሐይ መሠረት በኡጋንዳ በንግድና ኢንቨስትመንት ተሰማርተው ከሚኖሩ የሱማሌ ክልል ተወላጆች ጋር የአገራቸውን ምርቶች በኡጋንዳና በአጎራባች አገራት ለማከፋፈል እንዲሁም በኢንቨስትመንት ላይ ለመሰማራት…

የቡድን 20 አባል ሃገራት ለአፍጋኒስታን እርዳታ ለማድረግ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 3፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የቡደን 20 አባል ሃገራት የአፍጋኒስታንን ሰብዓዊ ቀውስ ለማስወገድ እርዳታ ለማድረግ መስማማታቸዉ ተገለፀ። የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ማሪዮ ድራጊ በዚህ ወቅት እንደተናገሩት የአፍጋኒስታን ሰብአዊ አደጋን ለማስወገድ በጋራ…

የጎንደር ከተማ ምክር ቤት አቶ ዘውዱ ማለደን ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አድርጎ ሾመ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 3፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ምክር ቤቱ 4ኛ ዙር 9ኛ አመት1ኛ አስቸኳይ ጉባኤውን እያካሄደ ይገኛል። በጉባኤው አቶ ዘውዱ ማለደ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ሆነው ከተማዋን እንዲመሩ በሙሉ ድምፅ ተመርጠው ተሹመዋል። በተጨማሪም ጉባኤው  አቶ ባዩ አቡሃይ ክብረት ምክትል…

በህልውና ዘመቻው ላይ ሙያዊ አገልግሎት ለሚሰጡ 40 የጤና ባለሙያዎች ሽኝት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 3፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በህልውና ዘመቻው ላይ ለሚገኘው የሀገር መከላከያ ሰራዊትና ልዩ ኃይል ሙያዊ ድጋፍ ለሚሰጡ የጤና ባለሙያዎች ሽኝት አደረገ። ከተማ አስተዳደሩ ከተለያዩ ሆስፒታሎች ለተውጣጡ እና ሙያዊ ድጋፍ ለሚያደርጉ የጤና…

ተፎካካሪ ፓርቲዎች በመንግሥት ኃላፊነት ቦታዎች እንዲሳተፉ መደረጉ የመጠላለፍ የፖለቲካ ምዕራፍን ይዘጋል- አቶ አባዱላ ገመዳ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 3፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ተፎካካሪ ፓርቲዎች በየደረጃው ባሉ የመንግሥት ኃላፊነት ቦታዎች ውስጥ እንዲሳተፉ መደረጉ ያለፈውን የመጠላለፍ ፖለቲካ ምዕራፍን ዘግቶ አዲስ የመተባበር መንፈስ እንደሚፈጥር አቶ አባዱላ ገመዳ ገለጹ። አቶ አባዱላ ገመዳ እንዳሉት የተፎካካሪ ፓርቲ…

መንግስት ለሕዝብ የገባውን ቃል ወደ መሬት ሊያወርደው ይገባል – መጋቤ ሀዲስ እሸቱ አለማየሁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት ለሕዝብ የገባውን ቃል ወደ መሬት ሊያወርደው እንደሚገባ መጋቤ ሀዲስ እሸቱ አለማየሁ ገለፁ። የተፎካካሪ ፓርቲዎች በተለያዩ የመንግሥት ኃላፊነቶች ውስጥ መካተታቸዉ ተስፋ ሰጪ ነው ሲሉም ተናግረዋል። ጠቅላይ ሚኒስቴር…

በኦሮሚያ ክልል የመማር ማስተማር ሂደቱ በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 3፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የ2014 የመማር ማስተማር ሂደት በኦሮሚያ ክልል በይፋ ተጀመረ፡፡ የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ቶላ በሪሶ ÷ በቢሾፍቱ “ከራ ሆራ መዋለ ሕፃናት እና 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት” በመገኘት የ2014 የመማር ማስተማር ሂደት በይፋ መጀመሩን…

በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል የተከፈተው የኩላሊት እጥበት ማእከል የህክምና አገልግሎቶችን እያሳደገ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 3፣2014 (ኤፍ ቢሲ)በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል የተከፈተው የኩላሊት እጥበት ማእከል ለበርካታ ህሙማን አገልግሎቱን በመስጠት ላይ መሆኑ ተገለጸ። ሆስፒታሉ ከጊዜ ወደ ጊዜ የሚሰጠውን የህክምና አገልግሎቶችን እየሳደገ እንደሚገኝም አስታውቋል።…