ባለንበት ዘመን ኢንዱስትሪ ጭስ እና ብረት ብቻ ሳይሆን አርቲፊሻል ኢንተለጀንስም ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሁን ባለንበት ዘመን ኢንዱስትሪ ከጭስና ብረት በተጨማሪ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስን አካትቷል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ "የሉዓላዊነት ልብ" በሚል መሪ ሐሳብ ከኢቢሲ ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ ስለ አራተኛው…