የደንበኞችን ፍላጎት ማዕከል ያደረገ አገልግሎት በመስጠት ላይ እንገኛለን – የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ጊዜው የሚጠይቀውን ዘመናዊ የጉምሩክ አስተዳዳር ሥርዓት በመዘርጋት የደንበኞችን ፍላጎት ማዕከል ያደረገ አገልግሎት በመስጠት ላይ እንደሚገኝ ገለጸ፡፡
መረጃ እንደሚያሳየው ኮሚሽኑ በ2013 በጀት ዓመት ዓላማውን ለማሳካት…