Fana: At a Speed of Life!

ከአፍሪካ ህብረት የአስፈፃሚ ም/ቤት ስብሰባ ጎን ለጎን ኢትዮጵያ ከተለያዩ ሀገራት ጋር እየተወያየች ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ከ39ኛው የአፍሪካ ህብረት የአስፈፃሚ ምክር ቤት ስብሰባ ጎን ለጎን ኢትዮጵያ ከተለያዩ ሀገራት ጋር ውይይት እያደረገች ነው። እስካሁን ኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሟን ለማስከበር በሚያስችሉና በአህጉራዊ ጉዳዮች ላይ ከቤኒን፣ ከአልጄሪያ፣ ከላይቤሪያ፣…

የዋግ ልማት ማኅበር ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ50 ሚሊየን ብር በላይ በማሰባሰብ ድጋፍ እያደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የዋግ ልማት ማኅበር በአሸባሪው የትህነግ ቡድን ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ50 ሚሊየን ብር በላይ በማሰባሰብ ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ገለጸ። የማህበሩ የአዲስ አበባና አካባቢዋ የድጋፍ አሰባሳቢ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ምትኩ በየነ በህግ ማስከበር ዘመቻው ምክንያት…

ሰሜን ኮሪያ ለጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት ላከች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ መስከረም 24 ቀን 2014 ዓ.ም አዲስ ምዕራፍ የጀመረችበትን አዲስ መንግስት መመስረቷን እንዲሁም ዶክተር ዐቢይ አህመድ በድጋሚ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው መመረጣቸውን ተከትሎ በርካታ ሀገራት የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት እያስተላለፉ ይገኛሉ፡፡…

“ህገ ወጥ የደላላ ሰንሰለትን በመቁረጥ የኑሮ ውድነትን ለመቅረፍ እንሰራለን “-ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)"በአምራቾችና ሸማቾች መካከል ያለውን ህገ ወጥ የደላላ ሰንሰለት በመቁረጥ የኑሮ ውድነትን ለመቅረፍ እንሰራለን " ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አስታወቁ፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተመራው ልዑክ…

አሸባሪው ህወሓት የጀመረውን ማጥቃት በማያዳግም ሁኔታ እንቀለብሳለን – የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ ሰጥቷል። ሙሉ መግለጫው እንደሚከተለው ቀርቧል፡- አሸባሪው ህወሀት የጀመረውን ማጥቃት ፤ በማያዳግም ሁኔታ እንቀለብሳለን ! ህወሀት በሰሜን እዝ ሠራዊታችን ላይ ወረራ ( ጭፍጨፋ )…

ኢትዮጵያ ተመራጭ የኢንቨስትመንት መዳረሻ ሆና ትቀጥላለች ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለተለያዩ ባለሃብቶች ምቹ ና ተመራጭ የኢንቨስትመንት መዳረሻ ሆና እንደምትቀጥል ተገለጸ። ከ40 በላይ የተለያዩ የውጭና የአገር ውስጥ ኩባንያዎች የተሳተፉበት የኢትዮጵያ የግብርና፣ ምግብና መጠጥ ማቀነባበርና የፕላስቲክ ህትመት የንግድ…

በምስራቅ ሐረርጌ ዞን የኮትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ኮምቦልቻ ወረዳ በአንድ ግለሰብ መኖሪያ ቤት የተከማቸ ግምታዊ ዋጋቸው በአንድ ነጥብ ዘጠኝ ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የኮትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውን የዞኑ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የኮሚሽኑ የኮሙዩኒኬሽንና ሚዲያ ዲቪዥን…

ቤኒን በአዲስ አበባ ኤምባሲ ለመክፈት ተዘጋጅታለች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት ማጠናከር የምትፈልገው ቤኒን በአዲስ አበባ ኤምባሲ ለመክፈት መዘጋጀቷ ተገለጸ። በአዲስ አበባ በመካሄድ ላይ ከሚገኘው 39ኛው የአፍሪካ ሕብረት የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ስብሰባ ጎን ለጎን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር…

በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የተመራው የግብርና ስራዎች ጉብኝት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የተመራው ልዑክ በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ወረዳዎች ለሁለት ቀናት የያደረገው የግብርና ስራዎች ጉብኝት ተጠናቀቀ። የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች እንዲሁም የሁለቱ የከተማ አስተዳድር ከንቲባዎች የተሳተፉበት ይህ…

ኢትዮጵያ ከዓመታዊ በጀቷ 11 በመቶ ለመንገድ መሠረተ ልማትና ጥገና መድባለች – ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ዛሬ በቤጂንግ በተጀመረው 2ኛው የተመድ ዓለም አቀፍ ዘላቂ የትራንስፖርት ኮንፈረንስ መክፈቻ ላይ ንግግር አድርገዋል። በዚህ ወቅት የመንገድ መሠረተ ልማት በግብርና ላይ ለተመሰረተው የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት…