በአዲሱ ዓመት በጦርነቱ የተጎዳውን ኢኮኖሚ የሚያካክሱ ስራዎች ይከናወናሉ – አቶ አገኘሁ ተሻገር
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4 ፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲሱ ዓመት የህወሃት ወራሪ ሃይል በከፍተው ጦርነት የተጎዳውን የክልሉ ኢኮኖሚ ማካካስ የሚያስችሉ የልማት ስራዎች ትኩረት ተሰጥቶ ይከናወናሉ '' ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ አገኘሁ ተሻገር አስታውቁ።
አቶ አገኘሁ በእንኳን አደረሳችሁ…