Fana: At a Speed of Life!

በደሴ ከተማ ከ 5ሺህ በላይ ጥይቶች ተይዘዋል – የደሴ ከተማ ህዝብ ሰላምና ደህንነት መምሪያ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደሴ ከተማ ባለፈው አንድ ወራት በተደረገ ጥብቅ የኬላ ፍተሻ ከ 5 ሺህ በላይ የጥይት ቀልሀዋች መያዛቸውን የደሴ ከተማ ህዝብ ሰላምና ደህንነት መምሪያ አስወቀ፡፡ የመምሪያው ሀላፊ ኢንስፔክተር ሀሰን መሀመድ ለፋና ብሮድካስቲንግ…

በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የተመራው ልዑክ በዶዶላ ከተማ በግንባታ ላይ ያለውን አዳሪ ትምህርት ቤት ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የተመራው ልዑክ በዶዶላ ከተማ በግንባታ ላይ ያለውን አዳሪ ትትምህርት ቤት ጎበኘ፡፡ የኦሮሚያ ክልል በክልሉ በትምህርታቸው የተሻለ ውጤት ያላቸው ተማሪዎች እንዲማሩባቸው ከሚስገነባቸው 7 ልዩ የአዳሪ…

ከህወሓት ጥቃት ያመለጡ 244 የኤርትራ ስደተኞች በዳባት ጊዜያዊ መጠለያ አገልግሎት እያገኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በትግራይ በሚገኙ የኤርትራ ስደተኛ ጣቢያዎች የሚያደርስባቸውን ጥቃት ያመለጡ 244 ስደተኞች በሰሜን ጎንደር ዞን ዳባት ወረዳ አገልግሎት እንዲያገኙ እየተደረገ መሆኑን የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት አስታወቀ።…

በፌደራልና በክልል የተጀመረ የለውጥ አካሄድ በቀበሌና ወረዳ መዋቅሮች ሊተገበር ይገባል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፌደራልና በክልል ደረጃ የተጀመረ የለውጥ አካሄድ ህዝብን ፊት ለፊት በሚያገኙት የቀበሌና ወረዳ መዋቅሮች ሊተገበር እንደሚገባ ምሁራን ተናገሩ፡፡ በድሬዳዋ ዩኒቨርሰቲ የፖለቲካል ሳይንስ ምሁሩ ሱራፌል ጌታሁን እንደተናገሩት÷…

የዓየር ንብረት ለውጥ 85 በመቶ በሚሆነው የዓለም ክፍል ተጽዕኖ አሳድሯል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 85 በመቶ የሚሆነው የዓለማችን ክፍል የዓየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖ ተጋላጭ መሆኑን ሣይንሣዊ ጥናቶች አመላከቱ፡፡ በጀርመን በርሊን ከሚገኙት ክላይሜት አናላይቲክስ እና ሜርካተር የጥናት ኢኒስቲትዩት የተውጣጡ አጥኚዎች ከ 1951…

አዲሱ መንግስት ሌብነትን ለመቆጣጣር ከአገልግሎት አሰጣጥ እስከ ባለስልጣናት የተዘረጋውን መረብ መበጣጠስ አለበት- ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ የመንግስት አስተዳደር ስር የሰደደውን ሌብነት ለመቆጣጣር ከመንግስት አገልግሎት አሰጣጥ ጀምሮ እስከ ከፍተኛ ባለስልጣን ድረስ የተዘረጋውን መረብ ቅድሚያ ሰጥቶ መበጣጠስ ይገባል አሉ የህግ እና የጸረ ሙስና የማህበረሰብ…

39ኛው የአፍሪካ የአስፈጻሚ ምክር ቤት ስብሳባ የኢትዮጵያን ገፅታ ለማስተዋወቅ ጉልህ ሚና አለው- የውጭ ጉዳይ ሚኒ/ር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፕሮቶኮል ጉዳዮች ዳይሬክተር ጀነራል ፈይሰል አሊይ በአዲስ አበባ ነገ የሚጀመረውን 39ኛው የአፍሪካ የአስፈጻሚ ምክር ቤት ስብሰባን አስመልከተው ገለጻ አድርገዋል፡፡ የአፍሪካ ህብረት የአስፈጻሚ ምክር ቤት…

ተማሪዎች በትምህርት ቁሳቁስ እጥረት ከትምህርት ገበታ ውጭ አይሆኑም- የአማራ ትምህርት ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ተማሪዎች በትምህርት ቁሳቁስ እጥረት ከትምህርት ገበታ ውጭ አይሆኑም ሲሉ የዐማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ማተብ ታፈረ ገለጹ፡፡ ህጻናት ለነገ የህይወታቸው ስንቅ የሚሆነውን ትምህርት ለመማር የመማሪያ…

በምዕራብ ጎንደር ቋራ ወረዳ በአኩሪ አተር ሰብል ምርት የገበያ ትስስር ተፈጠረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ጎንደር ዞን ቋራ ወረዳ የንግድ ድርጅቶች በግብርናው ዘርፍ ለተሰማሩ ባለሀብቶችና አርሶ አደሮች በአኩሪ አተር ሰብል ምርት የገበያ ትስስር መፍጠራቸውን የወረዳው አስተዳደር አስታወቀ። የነጭ ወርቅ ምድር ከሚባሉ አካባቢዎች…

ኢትዮ-ቴሌኮም በ22 ከተሞች የ4ጂ ኤል.ቲ.ኢ ፈጣን የኢንተርኔት አገልግሎት ጀመርኩ አለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ኢትዮ-ቴሌኮም በሁለተኛ ዙር ማስፋፊያ ስራው በ22 ከተሞች ከፍተኛ ፍጥነት ያለው የ4ጂ ኤል.ቲ.ኢ አድቫንስድ የኢንተርኔት አገልግሎት ማስጀመሩን አስታወቀ። ኢዜአ የኩባንያውን መግለጫ ጠቅሶ እንደዘገበው፥ በመጀመሪያው ዙር ከፍተኛ…