የሀገር ውስጥ ዜና የሰዓት ገደቡ ተነስቷል – የባህርዳር ከተማ ፀጥታ ም/ቤት Meseret Demissu Sep 9, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4 ፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በ ባህርዳር ከተማ እስከ ምሽቱ አራት ሰዓት ተጥሎ የነበረው የሰዓት ገደብ ከዛሬ ጀምሮ መነሳቱን የባህርዳር ከተማ አስተዳደር የፀጥታ ምክር ቤት አስታውቋል። በሌላ በኩል በየከተማው መግቢያና መውጫ ከፖሊስ፣ ከአድማ ብተና ውጪ ማንም መኪና…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲሱ ዓመት በጦርነቱ የተጎዳውን ኢኮኖሚ የሚያካክሱ ስራዎች ይከናወናሉ – አቶ አገኘሁ ተሻገር Meseret Demissu Sep 9, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4 ፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲሱ ዓመት የህወሃት ወራሪ ሃይል በከፍተው ጦርነት የተጎዳውን የክልሉ ኢኮኖሚ ማካካስ የሚያስችሉ የልማት ስራዎች ትኩረት ተሰጥቶ ይከናወናሉ '' ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ አገኘሁ ተሻገር አስታውቁ። አቶ አገኘሁ በእንኳን አደረሳችሁ…
የሀገር ውስጥ ዜና የጠቅላይ ሚኒስትሩ የስራ ጉብኝት በአፍሪካዊ ትስስር የጋራ ተጠቃሚነት ላይ ያተኮረ ነው Meseret Awoke Sep 9, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የጋና እና ሴኔጋል የስራ ጉብኝት ቀጠናዊ ግንኙነትን የሚያጠናክርና በአፍሪካዊ ትስስር የጋራ ተጠቃሚነት ላይ ያተኮረ መሆኑ ተጠቆመ፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት የዓለም አቀፍ ግንኙነትና ሚዲያ…
የሀገር ውስጥ ዜና ወራሪው የህወሓት ቡድን በአፋር የካሉዋን ሆስፒታል በርካታ ንብረት ዘርፏል Meseret Demissu Sep 9, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአፋር ክልል ተጠራርጎ የወጣው ወራሪው የጁንታ ቡድን የካሉዋን ሆስፒታል የህክምና መሳሪያዎችና መድሃኒቶችን ዘርፎ መሸሹን የሆስፒታሉ ሃለፊ አቶ ሃሚድ ሆዳ ገለጹ። በፋንቲ ረሱ ዞን ለሚገኙ አምስት ወረዳዎች አገልግሎት ሲሰጥ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፋር ክልል በአማራ ክልል በጅምላ ለተገደሉ ንፁሃን ዜጎች የተሰማውን ሀዘን ገለፀ ዮሐንስ ደርበው Sep 9, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልላዊ መንግስት በአሸባሪው ህወሓት በአማራ ክልል ጭና ቀበሌ በጅምላ ለተገደሉ ንፁሃን ዜጎች የተሰማውን ሀዘን ገልጿል፡፡ አሸባሪው የህወሓት ቡድን የዘር ማጥፋት ወንጀል መፈፀም ዋና ተግባሩ አድርጎት ካሁን በፊት በአፋር ክልል…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ኦርዲን በድሪ ለአዲሱ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ Meseret Awoke Sep 9, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የሀረሪ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ አዲሱን አመት ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ባስተላለፉት መልእክት እንዳሉት በ2013ዓ.ም በክልሉ ህዝብን ተጠቃሚ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሰሜን ሸዋና የደቡብ ወሎ ዞን ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊትና ለፀጥታ ኃይላት የገንዘብ፣ የቁስ እና የእርድ እንስሳት ድጋፍ አደረጉ Alemayehu Geremew Sep 9, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የሰሜን ሸዋና የደቡብ ወሎ ዞን ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊትና ለፀጥታ ኃይላት የገንዘብ፣ የቁስ እና የእርድ እንስሳት ድጋፍ አደርገዋል። በሰሜን ሸዋ ዞን የመንዝ ማማ ምድር ወረዳ ህዝብ ለመከላከያ ሰራዊትና ለሌሎች የፀጥታ ኃይሎች ለዘመን መለወጫ…
የሀገር ውስጥ ዜና የጀግንነት ቀንን ከጀግኖች ጋር ማክበር በመቻሌ ደስታ ተሰምቶኛል- ፕሬዝዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ Meseret Demissu Sep 9, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዝዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጋር በመሆን በሕግ ማስከበር እና በሕልውና ዘመቻው ጉዳት ደርሶባቸው በጦር ኃይሎች ሆስፒታል በሕክምና ላይ የሚገኙ የመከላከያ ሠራዊት አባላትን ጎብኝተዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ8 ሚሊየን ሊትር በላይ ዘይት ለህብረተሰቡ ሊቀርብ ነው ዮሐንስ ደርበው Sep 9, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘመን መለዋጫ በዓልን አስመልክቶ ሸማቾች በተረጋጋ መልኩ እንዲውሉ ቅንጅታዊ ስራዎች እየተሰሩ መሆናቸውን በፌደራል ደረጃ የተቋቋመው የገበያ ማረጋጋት ግብረ ሃይል አስታወቀ፡፡ ግብረ ኃይሉ ባለፉት ሳምንታት ያከናወናቸውን ተግባራት…
የሀገር ውስጥ ዜና በቀዳማዊ እመቤት ፅ/ቤት በ800 ሚሊየን ብር የዳቦና ዱቄት ፋብሪካዎች ሊገነቡ ነው Alemayehu Geremew Sep 9, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ፅህፈት ቤት እና ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በአስር ከተሞች ለሚሰሩ አስር የዳቦ እና የዱቄት ፋብሪካዎች ግንባታ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ፡፡ ዳቦ ቤቶቹ በአስር ከተሞች የሚገነቡ ሲሆን÷ የዳቦና የዱቄት ፋብሪካዎችን በአንድ ላይ…