Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያዊነት ቀን ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ በተገኙበት በፓናል ውይይት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያዊነት ቀን የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በተገኙበት በፓናል ውይይት በሸራተን እየተከበረ ነው። በፓናል ውይይቱ ላይ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ወይዘሮ መአዛ አሸናፊ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ…

የዳውሮ ዘመን መለወጫ በኮይሻ ጋቲ ጋጿ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዳውሮ ዘመን መለወጫ 'ቶኪ በዓ' በዓል በዞኑ የነገስታት መናገሻ በሆነው ኮይሻ ጋቲ ጋጿ በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል። ቅርሶችን በማልማት ለኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ለማዋል የተጀመሩ ጥረቶችን ማስቀጠል ተገቢ መሆኑን የዳዉሮ ዞን አስተዳደር አስታውቋል፡፡…

የማህበረሰቡ ድጋፍ በጁንታው ላይ እየተመዘገበ ላለው ድል የራሱ ድርሻ አለው – ሜ/ጄ መሃመድ ተሠማ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ወሎ ግንባር ለሚገኘው የመከላከያ ሠራዊት በደሴ ከተማ የሚገኙ በሆቴል ቱሪዝም ዘርፍ የተሠማሩ ባለሀብቶች ለሠራዊቱ ግንባር ድረሥ በማቅናት ስንቅ አቅርበዋል። የመከላከያ ሠራዊት ኢንዶክትሪኔሽን ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጄኔራል መሃመድ ተሠማ…

የሲዳማ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ደስታ ሌዳሞ ባሕር ዳር ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል በአሸባሪው የትህነግ ኃይል ወረራ ለተፈጸመበት የአማራ ሕዝብ ያለውን አጋርነት ለመግለጽ ርእሰ መሥተዳድሩ ባሕር ዳር ገብተዋል፡፡ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አገኘሁ ተሻገር ባሕር ዳር ደጃዝማች በላይ ዘለቀ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን…

ነገ ከማለዳው ጀምሮ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን ይፋ ተደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ነገ ጳጉሜ 1 ለኢትዮጵያ ክብር እቆማለሁ፣እዘምራለሁ በሚል መሪ ቃል በመስቀል አደባባይ ለሚደረገው ዝግጅት ከጠዋቱ 11:30 ጀምሮ መርሃ ግብሩ እስከሚጠናቀቅ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገልጿል።…

የሰብዓዊ እርዳታ የጫኑ 100 ተሽከርካሪዎች መቀሌ ገብተዋል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 3 ሺህ 500 ሜትሪክ ቶን የሰብዓዊ እርዳታ የጫኑ 100 ተሽከርካሪዎች መቀሌ ገብተዋል። በአለም ምግብ ፕሮግራም አማካኝነት ምግብ እና ሌሎች የሰብዓዊ እርዳታ ቁሳቁሶች ናቸው መቀሌ የደረሱት። ምንጭ:- ውጭ ጉዳይ ሚንስቴር…

የድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ጥሩ ለፈጸሙ ሠራተኞቹ ዕውቅና ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ውስጥ መልካም አፈፃፀም ላሳዩ ሠራተኞቹ ዕውቅና ሰጠ። የሣይስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከዩኒቨርሲቲው ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የአስተዳደር ቢዝነስና የአይሲቲ ፎረም ዛሬ ተጠናቋል።…

የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች በማይጠብሪ ግንባር ለሚገኘው የወገን ጦር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች በማይጠብሪ ግንባር ለሚገኙት ለሀገር መከላከያ ሠራዊት፣ ልዩ ኃይልና ሚሊሺያ ከአንድ ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ። ነዋሪዎቹ በማይጠብሪ ግንባር ለሚገኙት ለሀገር መከላከያ ሠራዊት፣ ለአማራ ልዩ ኃይል፣…

ጸሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሃብተወልድ 9ኛው የበጎ ሰው ሽልማት ልዩ ተሸላሚ ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀዳማዊ ሃይለስላሴ ዘመነ መንግስት ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ያገለገሉት ፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሃብተወልድ ለአገራቸው በጎ ተግባር በማከናወናቸው የ2013 የበጎ ሰው ሽልማት ልዩ ተሸላሚ ሆነው ተመረጠዋል። ፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሃብተወልድ የኢትዮጵያ…

የደቡብና የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድሮች በሚዛን አማን እየተገነባ ያለውን የአውሮፕላን ማረፊያ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉና የሁለቱ ክልሎች ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች በሚዛን አማን ከተማ እየተገነባ ያለውን የአውሮፕላን ማረፊያ ጎብኝተዋል፡፡…