አዲሱ መንግስት ለሰላም ማስፈንና የኑሮ ዉድነትን ለማረጋጋት ትኩረት ሊሰጥ ይገባል- የአዲስ አበባ ነዋሪዎች
አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ የተመሰረተዉ መንግስት የኑሮ ዉድነትን ማረጋጋትና ሰላም ላይ ትኩረት ሰጥቶ ሊሰራ እንደሚገባ አስተያየታቸውን ለፋና ብሮድካስቲንግ የሰጡ አንዳንድ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ገለጹ፡፡
አዲስ የተመሰረተው መንግስት ሰላምን…