Fana: At a Speed of Life!

አዲሱ መንግስት ለሰላም ማስፈንና የኑሮ ዉድነትን ለማረጋጋት ትኩረት ሊሰጥ ይገባል- የአዲስ አበባ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ የተመሰረተዉ መንግስት የኑሮ ዉድነትን ማረጋጋትና ሰላም ላይ ትኩረት ሰጥቶ ሊሰራ እንደሚገባ አስተያየታቸውን ለፋና ብሮድካስቲንግ የሰጡ አንዳንድ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ገለጹ፡፡ አዲስ የተመሰረተው መንግስት ሰላምን…

በኦሮሚያ ለመጀመሪያ ጊዜ የአቦካዶ ምርት ለውጭ ገበያ ሊቀርብ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለመጀመሪያ ጊዜ የአቦካዶ ምርት ለውጭ ገበያ ማቅረብ ሊጀመር መሆኑ ተገለጸ፡፡ ለአቦካዶ አምራች ገበሬዎች እና አስተዋጽኦ ላደረጉት አካላት የእውቅና አሰጣጥ መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው፡፡ በመርሃ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለመዲናዋ ለነዋሪዎችና ለጽጥ አካለት ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ባለፉት ቀናት በከተማዋ የተከናወኑ ሀገራዊ መርሃ ግብሮች ደማቅ እና ስኬታማ ሆነው እንዲጠናቀቁ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ነዋሪዎች እና የጸጥታ አካላት ምስጋና አቀረቡ። የአዲስ አበባ ከተማ…

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ለአቶ ደመቀ መኮንን እና በሚኒስትር ማዕረግ ለተሾሙ ሁሉ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)አዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ለምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አቶ ደመቀ መኮንን እንዲሁም በሚኒስትር ማዕረግ ለተሾሙ አካላት የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ። በአዲሱ የኢትዮጵያ ምዕራፍ ሃገራችን ኢትዮጵያን ወደብልጽግና…

የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳይ ከፍተኛ ም/ቤት ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የአዲስ አበባ እስልምና ምክር ቤት ከ5 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የተለያዩ ቁሳቁሶችን ድጋፍ አድርጓል። የምክርቤቱ ፕሬዚደንት ሼክ ሱልጣን አማን በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ የትህነግ አሸባሪ ቡድን ያፈናቀላቸውን ወገኖቻችንን በምን ሁኔታ ላይ…

የተጠሪ ተቋማት ዝርዝር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለጠቅላይ ሚኒስትሩ እና አዲስ ለተቋቋሙ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ተጠሪ የሆኑ ተቋማት ዝርዝር ይፋ ሆነ፡፡ በዚሁ መሠረትም÷ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ፣ ለስራና ክህሎት ሚኒስቴር እና ለፍትህ ሚኒስቴር…

ምክር ቤቱ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለሚኒስትርነት የቀረቡለትን ዕጩዎች አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የቀረበለትን ዕጩ ሚኒስትሮችን ሹመት በሁለት ተቃውሞ እና በ12 ድምጸ ተአቅቦ አጸደቀ፡፡ በዚሁ መሠረት የሚከተሉት ሚኒስትሮች ሹመታቸው ጸድቋል፡፡…

ከብልጽግና ፓርቲ ውጪ ሶስት እጩዎች በሚኒስትር ደረጃ ሹመታቸው ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ያቀረቧቸው ከብልጽግና ፓርቲ ውጪ የሆኑ ሶስት የተፎካካሪ ፓርቲ አመራሮችን በሚኒስትር ደረጃ ሹመታቸው ጸድቋል፡፡ በዚህም መሰረት የኢዜማ ሊቀ መንበር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የትምህርት ሚኒስትር ሆነው ተሹመዋል፡፡…

በቅንነት መንፈስ በጋራ እንድንሰራ ምክር ቤቱ እንዲቆጣጠረን እና እንዲያግዘን እንፈልጋለን – ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በቅንነት መንፈስ በጋራ እንድንሰራ ምክር ቤቱ እንዲቆጣጠረን እና እንዲያግዘን እንፈልጋለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ምክር ቤቱን ጠየቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የአስፈፃሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን የሚቀረበውን ረቂቅ…

የአስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር መወሰኛ ረቂቅ አዋጅ ላይ 22 ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ቀርበዋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመወሰን ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በቀረበው ረቂቅ አዋጅ ላይ 22 ሚኒሲቴር መስሪያ ቤቶች ቀርበዋል። ዝርዝሩም የሚከተለው ነው፦ 1. ግብርና ሚኒስቴር 2. የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር 3. የንግድና…