Fana: At a Speed of Life!

ባለፉት 3 ዓመታት ከ227 ቢሊየን ብር በላይ የመንገድ ፕሮጀክቶች ውል ተፈጽሟል

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሶስት ዓመታት ከ227 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው129 የግንባታ እና 30 የከባድ ጥገና ፕሮጀክቶች የውል ስምምነት መፈጸሙን የትራንሰፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የትራንስፖርት ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ካሳሁን ጎፌ…

የሲዳማ ክልል በአማራ ክልል ለተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል በአማራ ክልል ለተፈናቃዮች የገንዘብ እና የዓይነት ድጋፍ ማድረጉን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አስታወቁ፡፡   ክልሉ የ10 ሚሊየን ብር፣ የሰንጋ፣ የደረቅ ምግብ እና የታሸገ ውሃ በባህርዳር በመገኘት ድጋፍ አድርጓል።…

የጋዳፊ ልጅ ከእስር ተለቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የሊቢያ መሪ ሶስተኛ ልጅ ሳአዲ ጋዳፊ ከ2014 ጀምሮ በሊቢያ ከታሰረበት የትሪፖሊ ማረሚያ ቤት መፈታቱ ተሰማ፡፡ ሳአዲ ጋዳፊ የሊቢያ ልዩ ኃይል አዛዥ ሆኖ አገልግሏል። በፈረንጆቹ 2011 አባቱ ከስልጣን መወገዳቸውን ተከትሎ ወደ ኒጀር…

የደሴ ከተማ ወጣቶች እየመከሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደሴ ከተማ አስተዳደር ወጣቶች በወቅታዊ የህልውና ዘመቻ አጀንዳዎች የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው። በውይይቱ ላይ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሄራዊ ደህንነት አማካሪ ገዱ አንዳርጋቸው ፣ በሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርአት ግንባታ አስተባባሪ ዶክተር…

አየር መንገዱ ወደ ሱዳን ያጓጓዘው መሳሪያ ለአደን የሚውልና ተገቢውን የይለፍ ፍቃድ ያሟላ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሱዳን ያጓጓዘው መሳሪያ ለአደን የሚውል ህጋዊና ተገቢውን የይለፍ ፍቃድ ያሟላ መሆኑን አስታወቀ። የሱዳኑ የዜና ወኪል የሆነው ሱና አየር መንገዱ ባለፈው ቅዳሜ ማታ ወደ ሱዳን ያስገባው መሳሪያ ህገ ወጥ ነው ተብሎ…

ኢትዮጵያዊነት የኢትዮጵያውያን የመተሣሠሪያ ማንነት ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ኢትዮጵያዊነት የኢትዮጵያውያን የመተሣሠሪያ ማንነት መሆኑን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር ገጻቸው ባሰፉት ጽሁፍ፥ ኢትዮጵያዊነት ብዝኃነትን ማገሩ ያደረገና ጀግንነትን አጥሩ የሆነ መገለጫ ነው…

የመስከረም ወር የነዳጅ ምርቶች ችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት ይቀጥላል

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስከረም ወር የነዳጅ ምርቶች ችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት እንደሚቀጥል የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በዚህም ከጳጉሜን 1 ቀን 2013 ዓ.ም እስከ መስከረም 30 ቀን 2014 ዓ.ም የሁሉም ነዳጅ ምርቶች ችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነሐሴ…

ሁለተኛው የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ማዕከል በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ተቋቋመ

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ማዕከል በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ አቋቋመ። በሥነ-ስርዓቱ ላይ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዲኤታ ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ ወቅቱ የሚጠይቀውን…

ወጣቱ መከላከያ ሠራዊትን እንዲቀላቀል ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጣቱ በከፍተኛ ደረጃ መከላከያ ሠራዊትን እንዲቀላቀል ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ጥሪ አቀረቡ። የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የሰላምና የሕዝብ ደኅንነት ጉዳዮች መምሪያ ኀላፊ ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ አሸባሪው የትህነግ ወራሪ ቡድን…

የደቡብ ክልል ህዝብና መንግስት ለመከላከያ ሰራዊት ከ85ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ህዝብና መንግስት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ለ4ኛ ዙር ከ85 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ አደረገ። ክልሉ እስከአሁን በአራት ዙሮች 295 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር የአይነትና የገንዘብ መንግስት ድጋፍ ማድረጉ ታውቋል። 1ሺህ…