Fana: At a Speed of Life!

የደ/ወሎ ዞን ቴክኒክና ሙያ ኢንተርኘራይዞች ልማት መምሪያ ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ለህልውና ዘመቻ ድጋፍ አድርጓል

አዲስ አበባ፣መስከረም 21፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ወሎ ዞን ቴክኒክና ሙያ ኢንተርኘራይዞች ልማት መምሪያ እሰከ አሁን ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ለህልውና ዘመቻው ድጋፍ ማድረጉ ተገለፀ፡፡ የመምሪያው ሀላፊ አቶ መስፍን መኮነን ለፋና ብሮድካስንቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት ÷የአሸባሪውን ቡድን…

የኢሬቻ በዓል ፈተናዎችን በጽናት ተቋቁሞ ወደ ብሩህ ጊዜ በተስፋ የመሻገር በዓል ነው-ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣መስከረም 21፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኢሬቻ በዓልን ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ከኦሮሞ ሕዝብ ድንቅ ባህላዊ ዕሴቶች መካከል አንዱ የኢሬቻ በዓል መሆኑን የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ ፤ ይህን ትልቅ…

አዲሱ የክልሉ መንግሥት የአማራን ሕዝብ ወሳኝ ጥያቄ ለመመለስ ይሠራል- አቶ ግዛቸው ሙሉነህ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት የተመሰረተው አዲሱ የክልሉ መንግሥት መዋቅር የአማራን ሕዝብ ወሳኝ ጥያቄ ለመመለስ እንዲሰራ ያስችለዋል ሲሉ የክልሉ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ግዛቸው ሙሉነህ አስታወቁ። አዲስ የተመሠረተውን የክልሉን መንግሥት…

በሐረሪ ክልል በምርጫ ጣቢያዎች የድምፅ ቆጠራ ተጠናቆ የድምጽ መስጫ ሳጥኖች እየተጓጓዙ ነው

አዲስ አበባ፣መስከረም 21፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በሐረሪ ክልል በሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች የድምፅ ቆጠራ ሂደት በመጠናቀቁ የድምጽ መስጫ ሳጥኖች ወደ ምርጫ ክልል በመጓጓዝ ላይ መሆናቸውን የክልሉ ምርጫ ቦርድ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። ጊዜያዊ ውጤቶችም በየምርጫ ጣቢያዎች…

ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከቄያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች 650 ሺህ ብር የሚገመት የአይነት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣መስከረም 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በፅህፈት ቤታቸው አማካኝነት አሸባሪው የህወሓት ቡድን በፈጸመው ወረራ ምክንያት ከቄያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች 650ሺ ብር የሚገመት የአይነት ድጋፍ አደረጉ። መንግስት ከሚያደርገው ዘርፈ ብዙ ድጋፍ በተጨማሪም በግላቸው…

ከአዲሱ መንግስት ለህዝቡ መሰረታዊ ጥያቄዎች ፈጣን ምላሽ የሚሰጥ አመራር እንጠብቃለን አሉ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፋ ቢ ሲ) የፊታችን መስከረም 24 ከሚመሰረተው አዲስ መንግስት ለህዝቡ መሰረታዊ ጥያቄዎች ፈጣን ምላሽ የሚሰጥ አመራር እንጠብቃለን ሲሉ በሰሜን ሸዋ ዞን የምንጃር ሸንኮራ ወረዳ ነዋሪዎች ገለጹ። በአረርቲ ከተማ ካነጋገርናቸው…

የቅድመ – ብቅለት በቆሎ ጸረ አረም ኬሚካል መጠቀማችን ውጤታማ አድርጎናል – አርሶ አደሮች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመጀመሪያ ጊዜ የቅድመ - ብቅለት በቆሎ ጸረ - አረም ኬሚካል መጠቀማቸው ውጤታማ እንዳደረጋቸው በደቡብ ጎንደር ዞን የደራ ወረዳ አርሶ አደሮች ተናገሩ። የአማራ ክልል ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት አመራሮች እና ባለሙያዎች በደራ…

ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በኢትዮጵያ የተሾሙ አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣መስከረም 21፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በኢትዮጵያ የተሾሙ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀበሉ፡፡ ፕሬዚዳንቷ በኢትዮጵያ የተሾሙ የታይላንድ ፣ የኒውዝላንድ ፣ የዴንማርክ ፣ የጅቡቲ ፣ የአውስትራሊያ ፣ የአውሮፓ ህብረት እና…

ፈታኝ የሆነውን የኮንቴይነር አቅርቦት ችግር ለመፍታት አዲስ ግዥ ተፈፀመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኮቪድ 19 ወረርሽኝ ጋር ተያይዞ በአለምአቀፍ ንግድ ላይ ፈታኝ የሆነውን የኮንቴይነር አቅርቦት ችግር ለመፍታት አዲስ ግዥ መፈፀሙን የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርት እና ሎጀስቲክ አገልግሎት ድርጅት አስታወቀ። አሁን ያለውን…

በአዋሽ ቢሾላ ማሰልጠኛ ማእከል ለ2ኛ ዙር ምልምል ሰልጣኞች የስልጠና ማስጀመሪያ ተከናወነ

አዲስ አበባ፣መስከረም፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዋሽ ቢሾላ ማሰልጠኛ ማእከል በሁለተኛ ዙር ለከተቱት ምልምል ሰልጣኞች የስልጠና ማስጀመሪያ መረሐ ግብር ተከናወነ። በመርሀ ግብሩ ላይ በክብር እንግድነት በመገኘት የስራ መመሪያ የሰጡት፥ የዋሽ ቢሾላ እና የቡልቡላ ወታደራዊ…