Fana: At a Speed of Life!

የ5 ዓመት የስርአተ ጾታና አካታችነት ስትራቴጂክ እቅድ ትግበራ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጤና ሚኒስቴር የ5 ዓመት የስርአተ ጾታና አካታችነት ስትራቴጂክ እቅድ ትግበራ እና ሌሎች የስራ መመሪያዎችን ይፋ አደረገ፡፡ በስትራቴጂክ እቅዱ ስርአተ ጾታን ማካተት፣ ሴቶችን ማብቃትና ጾታዊ ጥቃትን መከላከልና አፋጣኝ ምላሽ መስጠት የሚሉ ዋና ዋና…

አሸባሪው ህወሓት በአፋር ክልል ባደረሰው ጥቃት ተጎጅዎች ለሰብአዊ ቀዉስ ተዳርገዋል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የስምንት ልጆች እናት የሆኑት ወይዘሮ አሚናት ይማም የሽብር ቡድኑ በከልዋን ወረዳ አካባቢ በፈጸመዉ በከባድ መሳሪያ የታገዘ ጥቃት በርካቶች እንደሞቱ ገልፀዋል፡፡ ህውሓት የአካባቢዉ ኗሪዎች ላይ ካስከተለዉ ዘግናኝ ህልፈት ባሻገር ቤት…

በሀረሪ ክልል ለሚካሄደው 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ዜጎች ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀረሪ ክልል ለሚካሄደው 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ዜጎች ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርጉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ጥሪ አቀረቡ ። በኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት እንዲወለድ የዜጎች ንቁ ተሳትፎ እጅግ ወሳኝ መሆኑን…

አሸባሪው የሕወሓት ቡድን በደቡብ ጎንደር ዞን ጋይንት የሚገኘውን የዩኒሴፍ የእርዳታ መጋዘን ዘረፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የሕወሃት ቡድን በደቡብ ጎንደር ዞን ጋይንት የሚገኘው ለህጻናትና እናቶች የሚሆን የምግብ ክምችት ያለበትን የዩኒሴፍ የእርዳታ መጋዘን መዝረፉ ተነገረ። ንጹሀንን በጅምላ የመጨፍጨፍ፣ መንደሮችን የማውደም፣ የእህል ማከማቻዎችን የማቃጠል፣…

አብቁተና ሰራተኞቹ ለህልውና ዘመቻው 81 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ብድርና ቁጠባ ተቋም (አብቁተ) እና ሠራተኞቹ ለህልውና ዘመቻው ድጋፍ የሚውል 81 ሚሊየን ብር አበረከቱ። የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ መኮንን የለውምወሰን ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳስታወቁት ለዘመቻው ተቋሙ 25 ሚሊየን ብር፥…

የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በአፋር ለተፈናቀሉ ዜጎች  ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ከ1 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አበረከተ። ዩኒቨርሲቲው  ምግብና ምግብ ነክ የሆኑ እንዲሁም  የአልባሳት ድጋፍ ነው ዛሬ ለሰመራ ዩኒቨርሲቲ ያስረከበው፡፡ ከተደረገው ድጋፍ መካከል ባለ 20 ሊትር 100…

አሸባሪው ቡድን በእምነት ተቋማት ላይ እያደረሰ ያለው ዉድመት በአለም ህዝብ ሊወገዝ ይገባል-የሀይማኖት  አባቶች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በእምነት ተቋማት ላይ ያደረሰውን ውድመት የአማራ ክልል የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ አውግዟል። ጉባኤዉ አሸባሪዉ ቡድን በጨጨሆ መድሃኒያለም ካቴድራል ገዳም ያደረሰዉን ጉዳት ዛሬ ጎብኝቷል። ገዳሙን ጨምሮ…

ኬንያ ለኢትዮጵያ ሰላም እና ብልፅግና ድጋፏን ገለፀች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) ኬንያ ለኢትዮጵያ ሰላም እና ብልፅግና ድጋፏን አጠናክራ እንደምትቀጥል ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ የገቡት የኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ራይሸል ኦማሞ አስታወቁ፡፡ የኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ…