የፌደራል ዋና ኦዲተር ለመከላከያ ሰራዊት ከ1 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ዋና ኦዲተር ለመከላከያ ሰራዊት ከ1 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ።
ለመከላከያ ሰራዊቱ የሚሰጠውን ድጋፍ ምክትል ዋና ኦዲተር ወይዘሮ መሰረት ዳምጤ በምድር ሃይል በመገኘት ያስረከቡ ሲሆን ፥የመከላከያ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ…