Fana: At a Speed of Life!

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ከድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ ጋር  የ9 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፋ ቢ ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ለድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ ሬድዮ ግንባታ ለመገንባት የሚያስችለው የ9 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር ውል ተፈራረመ። ስምምነቱን የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አድማሱ ዳምጠውና የድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ…

በትግራይ ለሚፈጠረው ችግርና ርሃብ ተጠያቂው አሸባሪው ህወሃት ነው- ዶክተር አረጋዊ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "በትግራይ ለሚፈጠረው ችግርና ርሃብ አሸባሪውን ህወሃት ተጠያቂ ማድረግ ሲገባ ወደ ፌዴራሉ መንግስት ማላከክ ፍፁም ተቀባይነት የለውም" ሲሉ የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ዶክተር አረጋዊ በርሔ አስገነዘቡ። የቀድሞ…

በሀረሪ ክልል በየምርጫ ጣቢያ ውጤት እየተለጠፈ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በሀረሪ ክልል በተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ ውጤቶች እየተለጠፈ ነው። ህዝቡም ውጤቱን እየተመለከተ እንደሚገኝ ከክልሉ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ…

የግሸን ደብረ ከርቤ ዓመታዊ ክብረ በዓል በድምቀት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣መስከረም21፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የግሸን ደብረ ከርቤ ዓመታዊ ክብረ በዓል በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቶች እየተከበረ ነው፡፡ አሚኮ እንደዘገበው የሃይማኖቱ ተከታዮች በዓሉ አስተማማኝ በሆነ የሰላም ሁኔታ እየተከበረ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡ ከተለያዩ የሀገሪቱ…

የኢሬቻ በዓል በሰላም አንዲከበር ዝግጅት ተጠናቋል-ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የሚከበረው የኢሬቻ በዓል በሰላም እንዲካሄድ ከተለያዩ የጸጥታ አካላት ጋር በጋራ ወደ ሥራ መግባቱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በዚሁ መሠረት በዓሉ በሰላም እንዲከበር ከሀገር መከላከያ፣…

ኢሬቻ የተስፋና የመፃኢ እድል ብስራት ተደርጎ ይከበራል-አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ኢሬቻ የተስፋና የመፃኢ እድል ብስራት ተደርጎ ይከበራል ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ ፡፡ የኢሬቻ ፌስቲቫል በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ በበዓሉ ላይ የተገኙት የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ…

የኢሬቻ ፌስቲቫል እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የኢሬቻ ፌስቲቫል በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ በመርሃ ግብሩየአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ÷ኢሬቻ የፍቅርና የሰላም በዓል ነው፤ ወንድማማችነትን በማጠናከርም ቁልፍ ሚና አለው ብለዋል። በአዲስ አበባ የሚከበረው የሆራ…

የደቡብ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር መስራች ጉባኤ በነገው እለት ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በነገው እለት 6ኛው ዙር የደቡብ ብሄሮች ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ክልል ምክር ቤት መስራች ጉባኤ ይካሄዳል። በጉባኤው የአዲሱን ምክር ቤት አፈ ጉባኤዎች፣ ርዕሰ መስተዳደር እና የክልሉን መንግስት የካቢኔ አባላት ይሰየማሉ ተብሎ…

በወላይታ ዞን ምርጫ በተደረገባቸው የምርጫ ጣቢያዎች ውጤት እየተገለፀ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ አካል የሆነው ቀሪ ምርጫ በትላንትናው ዕለት መካሄዱ ይታወቃል፡፡ የዚህ ምርጫ ውጤት የድምጽ ቆጠራ ተደርጎ ዛሬ ማለዳ ላይ ለህዝብ ይፋ ተደርጓል። ውጤት ሲመለከቱ የነበሩ መራጮች ትላንት ይወክለናል…

በጋሞ ዞን ብርብር ምርጫ ክልል የተካሄደው ምርጫ በሰላም ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በጋሞ ዞን ብርብር ምርጫ ክልል በህትመት ስህተት ምክንያት ሳይካሄድ የቆየው የክልል ምክር ቤት ምርጫ በሰላም ተጠናቀቀ። የብርብር ምርጫ ክልል አስተባባሪ ወይዘሮ አዲስዓለም ጥላሁን ፥ በሁሉም ምርጫ ጣቢያዎች…