Fana: At a Speed of Life!

“100 ብር ለወገኔ” የሚል አገር አቀፍ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) '100 ብር ለወገኔ' የሚል አገር አቀፍ የወጣቶች ንቅናቄ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ሊካሄድ መሆኑን የብልጽግና ወጣቶች ሊግ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ዋና ጽህፈት ቤት የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ይልማ ተረፈ፤ ጉዳዩን…

የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ለተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ከ1 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያለው ዱቄትና ዘይት ለተፈናቃዮች ድጋፍ አድርጋለች፡፡ አሸባሪው የትህነግ ወራሪ ቡድን ያደረሰውን ጥቃት ተከትሎ ከሰሜን ወሎ ዞን ተፈናቅለው በደሴ ከተማ የመጠለያ ጣቢያዎች ለሚገኙ…

ከ44 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው ቁሳቁሶች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከነሐሴ 1 እስከ 20/2013 ድረስ ከ44 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተይዘዋል፡፡ የኮንትሮባንድ እቃዎቹ ከሀገር ሊወጡ እና ወደሃገር ሊገቡ ሲሉ የተያዙ ናቸው ተብሏል፡፡ በዚህም የገቢ ኮንትሮባንድ 38…

ህወሓት በአፋር በርሃሌ ወረዳ በከፈተው ጥቃት በርካታ ንፁሃን ተጎድተዋል

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በአፋር በርሃሌ ወረዳ በከፈተው ጥቃት በርካታ ንፁሃን ተጎድተዋል፡፡ በመቶዎች የሚቆጠሩ ንፁሃን በጥይት እሩምታ ቆስለው በአብዓላ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ህክምና እየተደረገላቸው መሆኑን በስፍራው የሚገኙ የፋና ብሮድካስቲንግ…

አዲስ አበባ እና የቻይናዋ ፉጃን የእህትማማች ከተሞችን ለመመስረት ስምምነት ተፈራሙ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ከተማ ከቻይናዋ የፉጃን ክፍለ ሀገር ጋር የእህትማማች ከተሞችን ለመመስረት የሚያስችል የፊርማ ስነ-ስርዓት ዛሬ በቤጂንግ ከተማ ተካሄዷል፡፡ በዚህ የፊርማ ስነ-ስርዓት ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርን በመወከል በቻይና የኢትዮጵያ…

ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ዙር ችግኝ ለኤርትራ ላከች

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለጎረቤት ሃገራት ለመስጠት ቃል ከገባችው ችግኝ የመጀመሪያው ዙር ለኤርትራ መላኩን የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የቴክኒክ ኮሚቴ አስታወቀ። በሃገር አቀፍ ደረጃ በዘንድሮው ክረምት የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር 6 ቢሊየን ችግኝ…

አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ሀርጌሳ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ሶማሊ ላንድ ሀርጌሳ ገቡ። ለአምባሳደሩ የሶማሊ ላንድ የውስጥ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር ሊባን ዩሱፍ እና በሀርጌሳ የኢትዮጵያ ቆንስላ አምባሳደር ሰኢድ መሀመድ እና ሌሎች አመራሮች…

በማይጠብሪ ግንባር ወደ ወቅን ቆርጦ ሊገባ የነበረ የጠላት ሃይል ኪሳራ ደረሰበት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠላት ኀይል ትናንት ሌሊት 8 ጊዜ ጥቃት ለመሰንዘር ቢሞክርም በወገን ጦር ኪሳራ ደርሶበታል። የወገን ጦር ባደረገው ተጋድሎ ከፍተኛ ድል መጎናጸፉንም አሚኮ ዘግቧል። በጠላት ሃይል ላይ የወገን ጦር በወሰደው እርምጃ ሙትና ምርኮኛ ሆኗል፡፡…

የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ አመራሮችና ሰራተኞች ለህልውና ዘመቻው ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ አመራሮችና ሰራተኞች ለህልውና ዘመቻው 21 ሚሊየን ብር ድጋፍ ለማድረግ ወሰኑ፡፡ የዩኒቨርሲቲው አመራሮችና ሰራተኞች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከተወያዩ በኋላ ነው ድጋፍ ለማድረግ የወሰኑት። አመራሮቹና ሰራተኞቹ…

ኩባ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነትና ትብብር አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለፀች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኩባ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሽብሩ ማሞ ከኩባ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አናያንሲ ሮድሪጌዝ ጋር በሁለትዮሽና በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። አምባሳደር ሽብሩ ማሞ ኩባ ለኢትዮጵያ በብዙ መስክ ያደረገችውን ድጋፍ አድንቀው ምስጋና…