የተጣለብንን ህዝባዊ አደራ ለመወጣት ህይወታችን እስከመስጠት ቁርጠኞች ነን-የአፋር ክልል ም/ቤት አባላት
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተጣለብንን ህዝባዊና ሀገራዊ አደራ በብቃት ለመወጣት ደም ከመለገስ ጀምሮ ህይወታችንን እስከመስጠት ድረስ ቁርጠኞች ነን ሲሉ የአፋር ክልል ምክር ቤት አባላት ገለጹ።
የምክር ቤቱ አባላት ለሀገር መከላከያ ሠራዊትና ለሌሎች ጸጥታ…