Fana: At a Speed of Life!

በበጀት ዓመቱ ከ3 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመት የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዛቸውን ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2013 በጀት ዓመት ከ3.6 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመት የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዛቸውን የ ፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ። የፌዴራል ፖሊስ በ2013 በጀት ዓመት ከ3 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመት የኮንትሮባንድ ዕቃዎች…

እውነታውን ለአለምና ለአፍሪካውያን ለማድረስ የትዊተር ዘመቻውን መቀላቀል ይገባል -አምባሳደር አለምጸሀይ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በኡጋንዳ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ለጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት ያላቸውን ድጋፍ ገልጸዋል፡፡ ከምናደርገው የሞራልና የገንዘብ ድጋፍ በተጨማሪም እውነታውን ለአለም ህብረተሰብና ለአፍሪካውያን ወንድሞቻችን ለማድረስ የትዊተር ዘመቻውን በትኩረት…

አሸባሪውን ቡድን ለመደምሰስ የሜካናይዝዱና የእግረኛ ተዋጊዎች ጥምረት ጉልህ ነው- ብርጋዴር ጀኔራል ብርሃኑ ጥላሁን

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)"አሸባሪውን የህወሓት ቡድን ለመደምሰስ የሜካናይዝዱና የእግረኛ ተዋጊዎች ጥምረት ጉልህ ነው ሲሉ ብርጋዴር ጀኔራል ብርሃኑ ጥላሁን የሰሜን ምዕራብ ዕዝ አንደኛ ኮር አዛዥ ገለጹ። አሸባሪው ህወሓት ኢትዮጵያን አፈርሳለሁ በሚል ቅዠት…

የሠመራ ዩኒቨርሲቲ ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሠመራ ዩኒቨርሲቲ በአፋር ክልል ኪልባቲ ዞን በራህሌ ወረዳ ላይ በጁንታው ጦርነት ለተፈናቀሉ ወገኖች የምግብ እርዳታ አድርገዋል። የሰመራ ዩኒቨርሲቲ ምክትል ፕሬዝዳንት ዶክተር አብዱረህማን ከድርን ጨምሮ የዩንቨርስቲው አመራሮች ቦታው ድረስ…

በልደታ ክፍለ ከተማ የትግራይ ተወላጆች በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በልደታ ክፍለ ከተማ የሚገኙ የትግራይ ተወላጆች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ እና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት እያካሄዱ ነው፡፡ ለውይይቱ መነሻ ኢትዮጵያ ከውስጥና ከውጭ የገጠማትን ፈተና የሚመለከት ጽሁፍ ቀርቧል፡፡ የውይይቱ ተሳታፊዎች እኛ…

በሀረሪ ክልል የሚካሄደው ምርጫ በሰላም እንዲጠናቀቅ በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀረሪ ክልል የሚካሄደው ምርጫ በሰላም እንዲጠናቀቅ በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ የክልሉ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ። በክልሉ የሚገኙ የመንግስትና የፀጥታ አካላት አመራሮች በክልሉ የሚካሄደው ምርጫ ሰላማዊና ፍትሃዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ…

የውጭ ጫናን ለመቋቋም የውስጥ ትብብርና አንድነታችን መጠናከር አለበት- ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ላይ የሚደርሰውን የውጭ ጫና ለመቋቋም የውስጥ ትብብርና አንድነታችን ሊጠናከር ይገባል ሲሉ የኢዜማ መሪ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ተናገሩ። አሸባሪው ህውሓት አገር ለማፍረስ የኢትዮጵያን ጠባቂና ጠበቃ ሰራዊትን ድንገት ከመውጋት ጀምሮ…

“የኛ ሆም” የተሰኘ ልዩ አገልግሎት ሰጪ መተግበሪያ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) "የኛ ሆም" የተሰኘ አገልግሎት ሰጪና ፈላጊዎችን የሚያገናኝ የኢንተርኔት ቴክኖሎጂ መተግበሪያ ይፋ ሆነ። ቴክኖሎጂው የውጪ ሀገርና የሀገር ውስጥ እንግዶች ከአገልግሎት ሰጪ ሆቴሎች፣ ልዩ የእንግዳ ማረፊያዎች፣ የግለሰብ ቤቶች፣ ሆስቴሎችና ሪዞርቶች…

ወጣቶች አካባቢያቸውን በንቃት እንዲጠብቁ ተጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደሴ ከተማ ከዛሬ ጀምሮ የጫት መቃሚያ እና የሽሻ ማስጨሻ ቤቶች ተዘግተው ወጣቶች አካባቢያቸውን በንቃት እንዲጠብቁ ተጠየቀ። ከተማ አስተዳደሩ ከንግዱ ማሕበረ-ሰብ ጋር ባደረገው ውይይት ወጣቱ ከጫት ሱስ ወጥቶ የህልውና ዘመቻውን እንዲቀላቀል…

የሕይወት መስዋእትነት ለከፈሉ የጀግኖች የቤተሰብ አባላት የገንዘብ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ከተማ ባለሃብት አቶ አሕመድ ኑሩ ለሕዝብ ሲሉ መስዋእትነት ለከፈሉ ጀግኖች ክብር ይገባቸዋል፤ ታሪክም ሲዘክራቸው ይኖራል ብለዋል። የጀግኖችን ቤተሰብ ማገዝ ከሁሉም የአማራ ሕዝብ የሚጠበቅ ተግባር ነው ያሉት ባለሃብቱ አቶ አሕመድ፥…