በበጀት ዓመቱ ከ3 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመት የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዛቸውን ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2013 በጀት ዓመት ከ3.6 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመት የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዛቸውን የ ፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ።
የፌዴራል ፖሊስ በ2013 በጀት ዓመት ከ3 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመት የኮንትሮባንድ ዕቃዎች…