እርዳታ አቅርቦቱ ትግራይ እርዳታ ለማድረስ ሄደው ባልተመለሱ ተሽከርካሪዎች ሳቢያ ተስተጓጉሏል ተባለ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)እርዳታ ለማድረስ ትግራይ ክልል ሄደው በዛው የቀሩ ተሽከርካሪዎች አለመመለስ በእርዳታ አቅርቦቱ ላይ ችግር መፍጠሩን የብሄራዊ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽነር አቶ ምትኩ ካሳ ገለጹ።
የእርዳታ እህል ጭነው ወደ ትግራይ ከሄዱ 466 ተሽከርካሪዎች…