የሀገር ውስጥ ዜና በነፋስ መውጫ የኤፍ-ኤች ኢትዮጵያ በአሸባሪው ቡድን ተዘረፈ Meseret Demissu Aug 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ጎንደር ዞን ላይ ጋይንት ወረዳ ነፋስ መውጫ ከተማ የሚገኘው ኤፍ-ኤች ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ግብረሰናይ ድርጅት ንብረቶች ውድመት እና ዘረፋ እንደተፈጸመባቸው የድርጅቱ ሃላፊ ተናግረዋል። የኤፍ-ኤች ኢትዮጵያ የላይ ጋይንት…
ስፓርት በሉዛን ዳይመንድ ሊግ አትሌት ፍሬወይኒ ኃይሉ አሸነፈች Feven Bishaw Aug 27, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት ምሽት በሉዛን ዳይመንድ ሊግ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል፡፡ በውድድሩ በ1 ሺህ 500 ሜትር የተሳተፈችው አትሌት ፍሬወይኒ ኃይሉ አንደኛ በመውጣት ውድድሩን ስታጠናቅቅ አትሌት ሂሩት መሸሻ በ6ኛነት…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የማሊ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ከሙስና ጋር በተያያዘ በቁጥጥር ስር ዋሉ Meseret Demissu Aug 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የማሊ ጠቅላይ ሚኒስትር ቡቤዬ ማይጋ ከሰባት ዓመት በፊት ከተፈጸመው ፕሬዚዳንታዊ አውሮፕላን ግዥ ጋር በተያያዘ በቀረበባቸው የሙስና ክስ በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተነግሯል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቀድሞው የፕሬዚዳንት ኢብራሂም ኬታ አውሮፕላን…
የሀገር ውስጥ ዜና የደቡብ ኦሞ ዞን ነዋሪዎች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ያላቸውን ድጋፍ እየገለጹ ነው Meseret Demissu Aug 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል የደቡብ ኦሞ ዞን ነዋሪዎች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ያላቸውን ድጋፍ በሰላማዊ ሰልፍ እየገለጹ ነው። ነዋሪዎቹ በዞኑ ጅንካ ከተማ የተለያዩ መፈክሮችን በመያዝ ህይወቱን ገብሮ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ለማስከብር እየተዋደቀ ለሚገኘው…
የሀገር ውስጥ ዜና ማህበሩ በደባርቅ ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ Melaku Gedif Aug 27, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አሸባሪው የህወሓት ቡድን በከፈተው ጦርነት ምክንያት ከመኖሪያቸው ተፈናቅለው በደባርቅ ከተማ ለሚገኙ ዜጎች ድጋፍ አደረገ። የማኅበሩ የሰሜን ጎንደር ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አታለል ታረቀኝ የተደረገው ድጋፍ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአርባ ምንጭ አሸባሪዎቹን ህወሓትና ሸኔን የሚያወግዝ ሰልፍ እየተካሄደ ነው Melaku Gedif Aug 27, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአርባ ምንጭ ከተማ አሸባሪዎቹን ህወሓትና ኦነግ ሸኔን የሚያወግዝ እና መከላከያ ሰራዊትን የሚደግፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው፡፡ በመርሃ ግብሩ የአርባ ምንጭ ከተማ እና አካባቢዋ ሚገኙ ነዋሪዎች ተሳትፈዋል፡፡ በሰልፉም አሸባሪዎቹን ህወሓት…
የሀገር ውስጥ ዜና ማህበሩ በደባርቅ ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ Melaku Gedif Aug 27, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አሸባሪው የህወሓት ቡድን በከፈተው ጦርነት ምክንያት ከመኖሪያቸው ተፈናቅለው በደባርቅ ከተማ ለሚገኙ ዜጎች ድጋፍ አደረገ። የማኅበሩ የሰሜን ጎንደር ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አታለል ታረቀኝ…
የሀገር ውስጥ ዜና አሸባሪውን ቡድን ለመደምሰስ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ከወትሮው በተለየ በአንድነት ቆሟል – ዶ/ር አለሙ ስሜ Meseret Awoke Aug 26, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)አሸባሪውን ቡድን ለመደምሰስ ሁሉም ኢትጵያውያን ከወትሮው በተለየ በአንድነት ቆሟል ሺሉ በሚኒስትር ማእረግ የዲሞክራሲ ሰርአት ግንባታ አሰተባባሪ ዶክተር አለሙ ስሜ ገለጹ፡፡ ይህ የተባለው የደቡብ ወሎ ዞን አስተዳደር ለሀገር መከላከያ ሰራዊት…
የሀገር ውስጥ ዜና ሶስት ወንድማማቾች በአሸባሪው ህወሓት በአሰቃቂ ሁኔታ ተገደሉ Meseret Awoke Aug 26, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)አሸባሪው የህወሓት ቡድን ሶስት ወንድማማቾችን በአሰቃቂ ሁኔታ ገድሏል። የሽብር ቡድኑ ወደ ጋይንት ገብቶ በቆየባቸው አስር ቀናት በሀይል ከተደፈሩ ሴቶች÷ ከዘረፈው ንብረት ውጭ ንፁሃንን በመረሸን ዘመን የማይሽረው ጠባሳ በነዋሪዎች ላይ አሳድሯል።…
የዜና ቪዲዮዎች አሸባሪው ህወሓት የፈፀመው ዘረፋና ውድመት Amare Asrat Aug 26, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=Q3-WdWCAV-Y