Fana: At a Speed of Life!

የዘማች አርሶ አደሮችን ሰብል የመንከባከብ ሥራ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕልውና ዘማች አርሶ አደሮችን ሰብል የመንከባከብ ሥራ እያከናወኑ መሆኑን የዳንሻ ከተማ አስተዳደር የመንግሥት ሠራተኞች ገለጹ፡፡ የአርሶአደሮችን ሰብል በሕዝብ እንዲታረም ለማድረግ የዳንሻ ከተማ አስተዳደር የተከታታይ ሦስት ቀናት…

በማይጠብሪ ግንባር በጠላት ላይ ከባድ ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ ደረሰ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የ24ኛ ቴዎድሮስ ክፍለ ጦር በአሸባሪውና ወራሪው የትህነግ ቡድን ላይ የማያዳግም እርምጃ እየወሰደ ነው፡፡ በዚህም ጦሩ በማይጠብሪ ግንባር በጠላት ላይ ከባድ ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ ማድረሱን አስታውቋል፡፡ ክፍለ ጦሩ የተለያዩ መሣሪያዎችን…

32 የአሻባሪው ህወሓት ተላላኪዎች በቁጥጥር ሰር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብርተኛውን ህወሓት ቡድን ጥፋት ለማስፈጸም ወደ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሲገቡ የነበሩ 32 የጥፋት ተላላኪዎች በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽነር አብልአዚም መሃመድ እንደገለጹት…

ከ300 ቢሊየን ብር በላይ የዲጂታል ግብይት ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2013 በጀት ዓመት ከ300 ቢሊየን ብር በላይ የዲጂታል ግብይት መከናወኑ ተገለፀ። በ2014 በጀት ዓመት የመንግስት አገልግሎቶች ወደ ዲጂታል እንደሚቀየሩ ነው የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ያስታወቀው። የኢኖቬሺንና ቴክኖሎጂ…

የሽብር ቡድኖቹ ግጭት ለመፍጠር ሊጠቀሙባቸው ይችላሉ ተብለው በተለዩ ቦታዎች ላይ ጠንካራ አደራጃጀት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራልና የአማራ ክልል የስራ ኃላፊዎች የሰሜን ሸዋ ዞን አጎራባች ዞኖችና ወረዳዎች ጋር የህወሓትና የሸኔ የሽብር ቡድኖችን መቆጣጠር የሚያስችል አደረጃጀት እየፈጠሩ መሆኑ ተገለጸ፡፡   ጥብቅ ቁጥጥር ማድረግ የሚቻልበት አሰራር…

ፍትሃዊ የሃብት ክፍፍል እንዲኖር የበጎ አድራጎት ስራ ከፍተኛ ድርሻ አለዉ – የኦሮሚያ የዕቅድና የኢኮኖሚ ልማት ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በክረምት የበጎ አድራጎት ስራ የማህበረሰቡን ችግር ለመቅረፍ ‹‹እኔ ለወገኔ ጥላ እሆናለሁ ›› በሚል መሪ ቃል እንደ ክልል በአንድ ቀን የ1ሺህ 100 የአቅመ ደካሞችን ቤት የማደስ ስራ እየተከናወነ መሆኑ ተገለፀ፡፡ የኦሮሚያ የዕቅድና…

ሰርገው የሚገቡ ሽፍቶችን ለመደምሰስ ቅንጅታዊ ስልት ላይ ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዳሴ ግድብ ፕሮጀክትን ለማደናቀፍ ሰርገው የሚገቡ የህወሓት ተላላኪ ሽፍቶችን ለመደምሰስ በሚካሄዱ ዘመቻዎች ላይ የጋራ ወይይት መካሄዱ ተገለፀ፡፡ ውይይቱን ያካሄዱት የመተከል ዞን እና አጎራባች የአማራ ክልል ወረዳዎች ሲሆኑ÷ ተቀናጅተው በጋራ…

ዓለም አቀፉ የቴሌኮም ጥምረት ከኢትዮጵያ ተወካዮች ጋር ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የፕላንና ልማት ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶክተር ፍጹም አሰፋ በቅርቡ በኢትዮጵያ የቴሌኮም አገልግሎት ለመስጠት ፈቃድ ካገኘው የዓለም አቀፍ ጥምረት ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል። በውይይቱ ዶክተር ፍጹም ኢትዮጵያ በቀጣይ በግሉ…

ሕብረተሰቡ ከጸጥታ ኃይሎች ጎን ቆሞ እየታገለ ነው – የአፋር ክልል ፖሊስ ኮሚሽነር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕብረተሰቡ የህወሓት ሽብር ቡድንን ለመደምሰስ ከፌደራል፣ ከክልሉ የጸጥታ ኃይሎች እና ከኦሮሚያ ልዩ ኃይል አባላት ጋር በቅንጅት እየሰራ መሆኑን የአፋር ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ገለጸ፡፡ የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አሊ ዲኒ÷ህወሓት…

የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ለመከላከያ ሰራዊት 55 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ለሀገር መከላከያ ሠራዊት 55 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርጓል፡፡ የድርጅቱ አመራሮች እና ሰራተኞች ከወር ደመዛቸው ከ15 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር ድጋፍ ያደረጉ ሲሆን…