ለ2013/14 የመኸር ወቅት እስካሁን 5 ሚሊየን ሄክታር መሬት በተለያዩ ሰብሎች ተሸፍኗል – የግብርና ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 8፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ለ2013/14 የመኸር ወቅት እስካሁን 5 ሚሊየን ሄክታር መሬት በተለያዩ ሰብሎች መሸፈኑን የግብርና ሚኒስትሩ አቶ ዑመር ሁሴን ገልጸዋል።
በመኸር ወቅቱ በተለያዩ ሰብሎች ይሸፈናል ከተባለው 13 ነጥብ 5 ሚሊየን ሄክታር መሬት ውስጥ እስካሁን 5 ሚሊየን…