የሀገር ውስጥ ዜና ከሳዑዲ አረቢያ 2 ሺህ 212 ዜጎች ወደ አገራቸው ተመለሱ Meseret Demissu Jul 9, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ከሳዑዲ አረቢያ 2 ሺህ 212 ዜጎች ወደ አገራቸው ተመልሰዋል። በሳዑዲ አረቢያ የሚገኙ ዜጎች ወደ አገራቸው በስፋት ለመመለስ በተያዘው እቅድ መሰረት በርካታ ዜጎቻችን በየቀኑ ወደ አገራቸው እየተመለሱ ይገኛሉ። በትናንትናው ዕለትም 381…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በስዊድን በደረሰ የአውሮፕላን አደጋ የዘጠኝ ሰዎች ህይወት አለፈ Alemayehu Geremew Jul 9, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በስዊድን በደረሰ የአውሮፕላን አደጋ የዘጠኝ ሰዎች ህይወት ማለፉ ተሰማ፡፡ አደጋው ትናንት ምሽት በመጠኗ ትንሽ በሆነች አውሮፕላን ላይ የደረሰ ሲሆን ዘጠኝ ሰዎችን አሳፍራ እንደነበር ታውቋል፡፡ በአደጋው የዘጠኙም ሰዎች ህይወት ማለፉ እየተነገረ ነው፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የሰላም ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት እና የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በሀረር ከተማ ችግኝ ተከሉ Feven Bishaw Jul 9, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ በሀገሪ ከተማ ችግኝ ተክለዋል፡፡ በመርሃ ግብሩ የሀረሪ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሚስራ አብደላ እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በሃይቲው ፕሬዝዳንት ግድያ ላይ የኮሎምቢያና የአሜሪካ ቅጥር ነብሰ ገዳዮች እጅ አለበት ተባለ Alemayehu Geremew Jul 9, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በሀይቲው ፕሬዝዳንት ጆቬኔል ሞይስ ግድያ 28 አባላትን የያዘ የአሜሪካዊያን እና ኮሎምቢያዊያን ገዳዮች ቡድን ተጠያቂ እንደሆነ የሃሪቱ ፖሊስ አስታውቋል፡፡ የሃይቲ ፖሊስ ኃላፊ ሊዮን ቻርለስ እንደገለፀው፣ ከገዳዮቹ ቡድን አባላት ውስጥ 26ቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና የፀጥታው ምክር ቤት የህዳሴ ግድብ ጉዳይ የልማት እና አፍሪካዊ ጉዳይ መሆኑን ማረጋገጡ ትልቅ የዲፕሎማሲ ድል ነው-አምባሳደር ዲና ሙፍቲ Meseret Demissu Jul 9, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የፀጥታው ምክር ቤት የህዳሴ ግድብ ጉዳይ የልማት እና አፍሪካዊ ጉዳይ መሆኑን ማረጋገጡ ትልቅ የዲፕሎማሲ ስኬት መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለሰብአዊ እርዳታ ድጋፍ ወደ ትግራይ የሚደረጉ በረራዎች ላይ ጠንካራ ፍተሻና…
የሀገር ውስጥ ዜና 60 ዜጎች ከሊባኖስ ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ Meseret Demissu Jul 9, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)60 ዜጎች ከሊባኖስ ወደ ኢትዮጵያመመለሳቸው ተገለጸ። በቤይሩት የኢትዮጵያ ቆንስላ ጄኔራል ጽህፈት ቤት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር በተለያዩ ችግሮች ምክንያት በሊባኖስ የኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ ማህበር ጊዜያዊ መጠለያ ተጠልለው ከሚገኙ…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ የሚኖሩ ባለሀብቶች ለመከላከያ ሠራዊትና ለህዳሴ ግድብ የሚጠበቅባቸውን ድጋፍ እንደሚያበረክቱ አስታወቁ Meseret Demissu Jul 9, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የሚኖሩ ባለሀብቶች ለኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊትና ለህዳሴ ግድብ የሚጠበቅባቸውን ድጋፍ እንደሚያበረክቱ አስታወቁ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከባለሀብቶች ጋር በሀገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ ዙሪያ ያዘጋጀው የውይይት መድረክ በሸራተን አዲስ…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ ሀሰተኛ ብር ሲያትሙ የተገኙ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ Feven Bishaw Jul 9, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ ሀሰተኛ ብር ሲያትሙ የተገኙ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡ በክፍለ ከተማው ሀሰተኛ ብር በማተም በሀገሪቱ ኢኮኖሚ፣ ፖለቲካ፣…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ250 ዓመታት በፊት የታተመ የመጸሐፍ ቅዱስ ቅጂ ለባሕል እና ቱሪዝም ሚኒስቴር ተበረከተ Meseret Demissu Jul 9, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ250 ዓመታት በፊት የታተመ የመጸሐፍ ቅዱስ ቅጂ ለባሕል እና ቱሪዝም ሚኒስቴር ተበርክቷል፡፡ ኪንግ ጀምስ ቅጂ በመባል በዓለም አቀፍ ደረጃ ከሚታወቀው ቀደምት ሙሉ የእንግሊዘኛ የመጸሐፍ ቅዱስ ቅጂ ምንጮች አንዱ የሆነው እ.አ.አ 1769…
የሀገር ውስጥ ዜና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አቀፍ የ8ኛ ክፍል ፈተና ከሰኞ ጀምሮ ይሰጣል Feven Bishaw Jul 9, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ክልል አቀፍ የ8ኛ ክፍል ፈተና ከሀምሌ 5 እስከ ሀምሌ7 ቀን 2013 ዓ.ም እንደሚሰጥ ተገለፀ፡፡ በትምህርት ቢሮ የስርዓተ ትምህርት ዝግጅትና ተቋማት ግንባታ ምክትል ቢሮ ሃላፊ አቶ ሀሰበላ አዜን…