የሀገር ውስጥ ዜና በጋምቤላ ክልል የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና መሰጠት ተጀመረ Feven Bishaw Jul 5, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና በሁሉም የክልሉ አካባቢዎች መሰጠት መጀመሩን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ ለፈተናው 10 ሺህ 319 ወንድ እና 7 ሺህ 639 ሴት ተማሪዎች በድምሩ 17 ሺህ 958 የቀንና የማታ ተማሪዎች…
የዜና ቪዲዮዎች ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ በተወካዮች ም/ቤት 4ኛ ልዩ ስብሰባ ላይ ከአባላት ለተነሱ ጥያቄዎች የሰጡት ማብራሪያ (ክፍል-1) Amare Asrat Jul 5, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=DXgNHy12v3M
የሀገር ውስጥ ዜና ግድቡ የኢትዮጵያን የሀይል ችግር የሚፈታ፣ የሱዳንና የግብጽን ስጋት የሚቀንስ ነው -ጠ/ሚ ዐቢይ Feven Bishaw Jul 5, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዳሴ ግድብ ዙሪያ የምንከተለው ሂደት የኢትዮጵያን የሀይል ችግር የሚፈታ፣ የሱዳን እና የግብጽን ስጋት የሚቀንስ እንዲሁም በጋራ የምናድግበት ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከህዝብ…
የሀገር ውስጥ ዜና የስድስት ከተሞች የመረጃ አስተዳደር በቅርቡ ስራ ይጀምራል Meseret Demissu Jul 5, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የስድስት ከተሞች የመረጃ አስተዳደር በቅርቡ ስራ ይጀምራል፡፡ የመረጃ አስተዳደሩ ከተሞች ራሳቸውን እንዲያስተዋውቁ፣ የሚሰሩትን ስራ ህዝብ እንዲያውቅላቸው፣ የሚሰጡት አገልግሎት እንዲተዋወቅ፣ ከውጭ የሚመጡ ሰዎች የተሟላ መረጃ እንዲያገኙ ለማድረግ…
የሀገር ውስጥ ዜና በተሽከርካሪ አደጋ የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት አለፈ Meseret Demissu Jul 5, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ሸዋ ዞን ኤጀርሳ ለፎ ወረዳ ቢቴ ቀበሌ ልዩ ስሙ ኪሞዬ በተባለ አካባቢ በደረሰ የተሽከርካሪ አደጋ የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ። አደጋው የደረሰው ትናንት ቀን ዘጠኝ ሰዓት ተኩል ላይ 13 ሰዎችን አሳፍሮ ከጊንጪ ከተማ…
የሀገር ውስጥ ዜና ለኤችአይቪ ሕሙማን የሚሆን አዲስ የቲቢ መመርመሪያ ይፋ ተደረገ Meseret Demissu Jul 5, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኤችአይቪ ሕሙማን የሚሆን አዲስ የቲቢ መመርመሪያ በዛሬው ዕለት ይፋ ተደርጓል፡፡ መመርመሪያውን ወደ ስራ እያስገቡ ያሉት የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት እና የጤና ሚኒስቴር ከአጋር ተቋማት ጋር በመተባበር ነው። ኢትዮጵያ ከፍተኛ…
የሀገር ውስጥ ዜና በበጀት ዓመቱ የወጪ ንግድ 18 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱን ጠ/ሚ ዐቢይ ገለጹ Tibebu Kebede Jul 5, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2013 በጀት ዓመት ወደ ውጭ ሀገራ የሚላኩ ምርቶች መጠን 18 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የምክር ቤቱ አባላት ላነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽ እና ማብራሪያ እየሰጡ ነው፡፡…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የታሊባን ሀይሎች በአፍጋኒስታን ቁልፍ አካባቢዎችን እየተቆጣጠሩ ነው Meseret Demissu Jul 5, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍጋኒስታን ወታደሮች ወደ ጎረቤት ታጂኪስታን መሸሻቸውን ተከትሎ የታሊባን ሃይሎች ባዳክህሻን እና ካንዳሃር አካባቢ የሚገኙ አስተዳደራዊ አካባቢዎችን ተቆጣጥረዋል። የታሊባን ተዋጊዎች ወደ ድንበሩ ሲያቀኑ ከ300 በላይ የአፍጋኒስታን ወታደሮች…
ፋና 90 በርካቶችን ከችግር የታደጉት የክብርት አበበች ጎበና ህልፈት #ፋና_ዜና #ፋና_90 Abrham Fekede Jul 5, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=LQn5aaNiSuc
የሀገር ውስጥ ዜና የሰላም ተመላሾችን ከማኀበረሰቡ ጋር የማቀራረብና የዕርቀ ሰላም ስራ እየተሠራ ነው- የመተከል ዞን ኮማንድ ፖስት ዮሐንስ ደርበው Jul 5, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመተከል ዞን የሰላም ተመላሾችን ከማኀበረሰቡ ጋር የማቀራረብና የዕርቀ ሰላም ስራ እየተሠራመሆኑን የመተከል ዞን ኮማንድ ፖስት ሰብሳቢ ሌተናል ጄኔራል አስራት ዴኔሮ ገለፁ። ኮማንድ ፖስቱ የሰላም አማራጩን ተቀብለው ወደ ተሃድሶ…