Fana: At a Speed of Life!

የዓለም ባንክ ለደቡብ ሱዳን የ113 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ባንክ ለደቡብ ሱዳን የ113 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉ በደቡብ ሱዳን ያለውን የምግብ እጥረት ለማቃለል ፣ ምርታማነትን ለማሳደግ እና የአካባቢውን አርሶ አደሮች ለመደገፍ የሚውል መሆኑም ነው የተገለጸው።…

አምባሳደር ሐሰን ታጁ በኩዌት ከተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኩዌት የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሐሰን ታጁ በኩዌት ከተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች አምባሳደር ዶክተር ማታር ሀመድ አል-ነያዲ ጋር ተወያይተዋል። በውይይቱ በሁለትዮሽና ክልላዊ ጉዳዮች ዙሪያ የሁለቱን…

ምርጫው ታሪካዊና ሰላማዊ የሆነ ድባብ ያስተናገደ ነው -የዲላ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዲላ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ታሪካዊና ሰላማዊ የሆነ ድባብን ያስተናገደ ነው ሲሉ ተናገሩ፡፡ ምሁራኑ ህዝቡን በከፍተኛ ሁኔታ ያሳተፈው ሀገራዊ ምርጫ አንድነትን ይበልጥ ያረጋገጠ አልፎም የህዝቡን መሰልጠንና ጨዋነት በአደባባይ ያሳየ…

ለኢሰማኮ እጩ ምክትል ዋና ኮሚሽነር እና ለሌሎች ኮሚሽነሮች የቀረበው የሹመት የውሳኔ ሃሳብ ፀደቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን እጩ ምክትል ዋና ኮሚሽነር እና ሌሎች ኮሚሽነሮች ላይ የቀረበውን የሹመት የውሳኔ ሃሳብ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፀደቀ፡፡ ተሿሚዎቹ ዝርዝር የስራ ልምዳቸውን በመመልከት በህዝብ ተወካዮች ምክር…

በመዲናዋ የክረምት የበጎ ፈቃድ አግልግሎት ማስጀመሪያ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2013 በጀት ዓመት በበጋ በጎ ፍቃድ መርሃ ግብር ከ870 ሚሊየን ብር በላይ ማዳን መቻሉ ተገልጿል፡፡ በጎ ፍቃደኝነት ለመደጋገፍና መግባባት በሚል መሪ ቃል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የክረምት በጎ ፍቃድ መርሃ ግብርን በዛሬው ዕለት…

በካምፓላ የኢትዮጵያን የመስህብ ስፍራዎች የሚያስተዋውቅ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) "የኢትዮጵያን ድንቅ የመስህብ መዳረሻዎች ተዋወቁ’ በሚል ርዕስ በካምፓላ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አዘጋጅነት በበይነ-መረብ ውይይት ተካሄዷል። በውይይቱ በኡጋንዳ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር አለምፀሃይ መሰረት…

የአትሌት አበበ ቢቂላ እና የአትሌት ዋሚ ቢራቱን የኦሳካ ማራቶን ድል ለመዘከር በብሄራዊ ቤተመንግስት የችግኝ ተከላ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)አትሌት አበበ ቢቂላ እና አትሌት ዋሚ ቢራቱ በኦሳካ የማራቶን ውድድር ድል የተቀዳጁበትን 60ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ በብሄራዊ ቤተመንግስት የችግኝ ተከላ ተካሂዷል። አትሌት ዋሚ ቢራቱና በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ኢቶ ታካኮ በጋራ በመሆን…

የፀጥታው ምክር ቤት ሱዳን እና ግብጽ በአፍሪካ ህብረት መሪነት እየተካሄደ ያለውን ድርድር እንዲያከብሩ የበኩሉን ሚና እንዲወጣ ተጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የፀጥታው ምክር ቤት ሱዳን እና ግብጽ በአፍሪካ ህብረት መሪነት እየተካሄደ ያለውን የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ድርድር እንዲያከብሩ የበኩሉን ሚና እንዲወጣ ጠየቀች፡፡ ኢትዮጵያ ለፀጥታው ምክር ቤት ፕሬዚዳንት በጻፈችው ደብዳቤ ሱዳን…

በካናዳ በበጀት ዓመቱ ለታላቁ የህዳሴ ግድብ ከ376 ሺህ ዶላር ባላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ በካናዳ በተለያዩ ግዛቶች ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ከ376 ሺህ ዶላር ባላይ ገቢ መሰብሰቡን በካናዳ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል፡፡ በካናዳ የተቋቋመው የጥምረት ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የማኒቶባ ቻፕተር በካናዳ የኢትዮጵያ…

የኢትዮጵያ የጋዜጠኞች ቡድን በኬንያ ላሙ ጉብኝት ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተለያዩ የመንግስትና የግል መገናኛ ብዙሀን የተውጣጡ የጋዜጠኞች ቡድን በኬንያ የላሙ ወደብን መጎብኘት ጀምረዋል። የላሙ ክልል ምክትል ገዢ አብዱል ከሪም ኢትዮጵያውያን እና ኬንያውያን በሁለት አገር የሚኖሩ አንድ ዜጎች መሆናቸውን ገልጸዋል።…