Fana: At a Speed of Life!

“እመርጣለሁ ፤ አረንጓዴ አሻራዬን አኖራለሁ ” በሚል ለሚከናወነው የችግኝ ተከላ ከ2.8 ሚሊየን በላይ ችግኞች ተዘጋጅተዋል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የፊታችን ሰኞ "እመርጣለሁ ፤ አረንጓዴ አሻራዬን አኖራለሁ " በሚል ለሚከናወነው የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ከ2 ነጥብ 8 ሚሊየን በላይ ችግኞች መዘጋጀታቸው ተገለፀ ፡፡ ሀገራዊ ምርጫን ከአረንጓዴ…

የስሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ የእሳት ስርዓት አያያዝ ዕቅድ ተዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የስሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክን ከእሳት አደጋ መከላከል የሚያስችል የእሳት ስርዓት አያያዝ ዕቅድ ለማጽደቅ የመጨረሻ ግምገማ ተካሄደ፡፡ በኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ልማትና ጥበቃ ባለስልጣን ከአፍሪካን ዋይልድ ላይፍ ፋውንዴሽን የገንዘብ ድጋፍ…

ኪንግደም ኢትዮጵያ ናይለን ኃ.የተ.የግ.ማህበር በአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ የናይለን ምርት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኪንግደም ኢትዮጵያ ናይለን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ የናይለን ምርት ጀመረ፡፡ ኩባንያው በአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ የገነባወ ፋብሪካ በቻይና ካለው እናት ፋብሪካው በሦስት እጥፍ የሚበልጥና…

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን እና የጀርመኑ ጂ አይ ዜድ የፕሮጀክት ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን እና የጀርመኑ ጂ አይ ዜድ የፕሮጀክት ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱ በአምራች ኢንዱስትሪ ሴክተሮች አካባቢ የስራ እና የኑሮ ከባቢን ማሻሻል እና የስራ እድል ፈጠራን ማሳደግ ትኩረት ያደረገ ነው ተብሏል፡፡…

ማህበሩ ከቻይና ቀይ መስቀል ማህበር 100 ሺህ የኮቪድ-19 ክትባት ሊረከብ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከቻይና ቀይ መስቀል ማኅበር የተደረገለትን 100 ሺህ የሲኖፋርም ኮቪድ-19 ክትባት ድጋፍ ነገ ይረከባል፡፡ ማኀበሩ ከቻይና ቀይ መስቀል ማኀበር የተደረገለትን ድጋፍ በጤና ሚኒስቴር በኩል…

የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በአጣዬና አካባቢው ከመኖሪያ ቀያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በአጣዬና አካባቢው ከመኖሪያ ቀያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ8 ነጥብ 7 ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ አድርጓል፡፡ የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በአጣዬና አካባቢው ቡድን አዋቅሮና ችግሮችን በጥናት እየለየ ተከታታይ የድጋፍ ሥራዎችን…

የቀዳማዊት እመቤት ፅ/ቤት የቦርሳ እና ጫማ ስጦታዎችን ለተማሪዎች አበረከተ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የቀዳማዊት እመቤት ፅህፈት ቤት የቦርሳ እና ጫማ ስጦታዎችን ለተማሪዎች አበርክቷል፡፡ ፅህፈት ቤቱ ከዚህ ቀደም የሚያደርገውን የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ በመቀጠል የቦርሳ እና ጫማ ስጦታዎችን ባስገነባቸው 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለሚማሩ ተማሪዎች…

የምስራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ሃይል የምርጫ ታዛቢ ቡድኑን ወደ ኢትዮጵያ ላከ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ሃይል የምርጫ ታዛቢ ቡድኑን ወደ ኢትዮጵያ መላኩን አስታወቀ፡፡ ታዛቢ ቡድኑ ከኢትዮጵያ በቀረበለት ግብዣ መሰረት ምርጫውን ለመታዘብ ወደ ኢትዮጵያ መላኩን የተጠባባቂ ሃይሉ ዳይሬክተር ብርጋዴር ጄኔራል ጌታቸው ሽፈራው…

በጋምቤላ ክልል ከ1ሺህ 119 ኪሎ ግራም በላይ የወርቅ ምርት ለብሔራዊ ባንክ ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በጋምቤላ ክልል ባለፉት 11 ወራት ከ1 ሺህ 119 ኪሎ ግራም በላይ የወርቅ ምርት ለብሔራዊ ባንክ መቅረቡን የክልሉ ማዕድንና ኢነርጂ ልማት ኤጀንሲ አስታወቀ። የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ አኳታ ቻም እንደገለጹት፥ ገቢ የተደረገው የወርቅ ምርት…

የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ምርጫ በሚካሄድበት ዕለት በከፊል ክፍት ሆነው ይውላሉ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ስድስተኛው ሀገራዊ ምርጫ በሚካሄድበት ዕለት ከምርጫ ጋር የተያያዙ እና አጣዳፊ የፍርድ ቤት ውሳኔ የሚጠይቁ ጉዳዮችን ለማስተናገድ በከፊል ክፍት እንደሚሆኑ ተገለጸ። የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ማለትም የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ…